Ezekiel 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደሓር ከኣ ገለ ካብኣቶም እንደገና ወሲድካ ኣብ ማእከል ሓዊ ደርብዮም ብሓዊ ኣቃጽሎም። ካብኣ ኣብ ብዘሎ ቤት እስራኤል ሓዊ ክወጽእ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ደግሞ ወስደህ በእሳት ውስጥ ትጥላለህ፤ በእሳትም ታቃጥላቸዋለህ፤ ከእርስዋም እሳት ይወጣል፤ የእስራኤልንም ቤት ሁሉ እንዲህ ትላቸዋለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም ደግሞ ወስደህ በእሳት ውስጥ ትጥላለህ በእሳትም ታቃጥላቸዋለህ፤ ከዚያም በእስራኤል ቤት ሁሉ ላይ እሳት ትወጣለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነዚህም እንደገና ወስደህ በእሳት ውስጥ ትጥላቸዋለህ፥ በእሳትም ታቃጥላቸዋለህ፥ ከእርሱም እሳት ወደ እስራኤል ቤት ሁሉ ትወጣለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኔን ቃቼዳዋፐ ጉ አካደ፥ ታማን ኦላደ ጹጋ። ሄዋን ዶሜዳ ታማይ እስራኤልያ አሳ ኡባ ጋካናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He neeni k'achcheeddawaappe guutsaa akkaade, taman olaade s'uugga. Hewan doommeedda tamay Israa'eeliyaa asaa ubbaa gakkanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse he binanaafe guuththara ekkada taman xuugga; tamay heeppe kezidi Isra7eele asaa maana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሄ ቢናናፌ ጉራ ኤካዳ ታማን ጹጋ፤ ታማይ ሄፔ ኬዚዲ ኢስራኤሌ ኣሳ ማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ እያፐ ጉራ ኤካዳ፥ ታማን የጋዳ ፁጋ። ያን ዶምዳ ታማይ እስራኤለ አሳ ኡባ ጋካና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi iyape guuthara ekada, taman yeggada xuugga. Yan doomida tamay Isra7eele asa ubbaa gakana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደገናም ከእነዚህ ጥቂት ወስደህ እሳት ውስጥ ጨምራቸው፤ አቃጥላቸውም። እሳትም ከዚያ ወጥቶ ወደ እስራኤል ቤት ሁሉ ይሠራጫል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም ላይ እንደገና ጥቂት ቈንጥረህ በእሳት ውስጥ ጣለውና እንዲቃጠል አድርገው፤ ከእርሱም የሚነሣው እሳት ወደ እስራኤል ሕዝብ ሁሉ ይደርሳል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እዚኣተን ከዓ መሊስካ ውሰድ፤ ኣብ ማእኸል ሓዊ ድማ ደርብየን፥ ብሓዊውን ኣቃፅለን፤ ድሕሪዙይ ናብ ኵሉ ቤት እስራኤል ሓዊ ኽወፅእ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ እዚኣተን ከኣ መሊስካ ውሰድ፡ ኣብ ማእከል ሓዊ ድማ ደርብየን፡ ብሓዊውን ኣንድደን፡ ካብዚ ናብ ኲሉ ቤት እስራኤል ሓዊ ኺወጽእ እዩ። |