Ezekiel 5:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጥፍኣቶም ዚኸውን፡ ንዓኻትኩምውን ኬጥፍኣኩም ዝልእኽ እኩይ ፍላጻታት ጥሜት ምስ ሰደድኩሎም። ነቲ ጥሜት ኣብ ልዕሌኹም ከብዝሓልኩም እየ፡ በትሪ እንጌራኹም ድማ ክሰብሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለማጥፋትም የሆነውን፥ አጠፋችሁም ዘንድ የምሰድደውን የራብ ፍላጻ በላያችሁ በሰደድሁ ጊዜ፥ ራብን እጨምርባችኋለሁ፤ የእንጀራችሁንም በትር እሰብራለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለማጥፋትም የሆነውን፥ አጠፋችሁም ዘንድ የምሰድደውን የራብ ፍላጻ በላያችሁ በሰደድሁ ጊዜ፥ ራብን እጨምርባችኋለሁ፥ የእንጀራችሁንም በትር እሰብራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚገድሉና የሚያጠፉ የራብ ፍላፃ በወረወርሁ ጊዜ፥ እንዳጠፋችሁ እወረውራቸዋለሁ፥ በእናንተ ላይ ረሃብን እጨምርባችኋለሁ፥ የምግባችሁንም በትር እሰብራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተ ቦላ ዎያነ ይስያ ኮሻ ዎንዳፍያ ዱክያ ዎደ፥ ህንተና ይሳናዉ ዱካና። ህንተዉ ኮሻ ያ ያ ዳርሳና፤ የሩሳላመ ካታማ ካይ ገለናዳን፥ ታን ድጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hintte bolla wod'iyaanne d'ayissiyaa koshaa wonddaafiyaa dukkiyaa wode, hinttena d'ayissanaw dukkana. Hinttew koshaa yaa yaa darissana; Yerusaalame katamaa katsay gelennaadan, taani diggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dukkiza wondafe mala wodhizanne dhayssiza kosha ta intte bolla yeddiza wode tumappe ta inttena dhayssanaas yeddays; ta inttes kosha bolla kosha ehana; tani kaththi yizaso melissana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱኪዛ ዎንዳፌ ማላ ዎዛኔ ይሲዛ ኮሻ ታ ኢንቴ ቦላ ዬዲዛ ዎዴ ቱማፔ ታ ኢንቴና ይሳናስ ዬዳይስ፤ ታ ኢንቴስ ኮሻ ቦላ ኮሻ ኤሃና፤ ታኒ ካ ዪዛሶ ሜሊሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱክያ ዶንጌ ቶራዳ፥ ታ ህንተና ዎያነ ይስያ ኮሻ ህንተ ቦላ የዳና። ታኒ ዛራ ዛራ ኮሻ ህንተ ቦላ ኤሀና፤ ካ የሩሳላመ ገሎና መላ ተቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dukiya donge toorada, ta hintena wodhiyanne dhaysiya kosha hinte bolla yeddana. Taani zaara zaara kosha hinte bolla ehana; kathi Yerusalaame gelonna mela teqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚገድለውንና አጥፊ የሆነውን የራብ ፍላጻ በእናንተ ላይ በምወረውርበት ጊዜ በርግጥ ላጠፋችሁ እሰድዳለሁ። በራብ ላይ ራብ አመጣባችኋለሁ፤ የምግብ ምንጫችሁንም አደርቃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ገዳይ ቀስት የሆነውን ራብ የማመጣባችሁ እንዲያጠፋችሁ ነው፤ ደጋግሜ ራብን አመጣባችኋለሁ፤ የምግብ አቅርቦታችሁም እንዲቋረጥ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጥፍኣቶም ዝኸውን፥ ናይ ጥሜት ክፉእ ፍላፃ፥ ኣብ ርእሶም ምስ ሰደድኩ፥ ምእንቲ ኸጥፍአኩም ክሰዶ እየ፤ ነቲ ጥሜትኩም ከግድዶ እየ፤ ንምርኩስ እንጀራኹምውን ክሰብሮ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጥፍኣቶም ዚኸውን ናይ ጥሜት ክፉእ ፍላጻ ኣብ ርእሶም ምስ ሰደድኩ፡ ምእንቲ ኼጥፍኣኩም ክሰዶ እየ፡ ነቲ ጥሜትኩም ከግድዶ እየ፡ ንምርኩስ እንጌራኹምውን ክሰብሮ እየ። |