Ezekiel 5:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጥፍኣቶም ዚኸውን፡ ንዓኻትኩምውን ኬጥፍኣኩም ዝልእኽ እኩይ ፍላጻታት ጥሜት ምስ ሰደድኩሎም። ነቲ ጥሜት ኣብ ልዕሌኹም ከብዝሓልኩም እየ፡ በትሪ እንጌራኹም ድማ ክሰብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለማ​ጥ​ፋ​ትም የሆ​ነ​ውን፥ አጠ​ፋ​ች​ሁም ዘንድ የም​ሰ​ድ​ደ​ውን የራብ ፍላጻ በላ​ያ​ችሁ በሰ​ደ​ድሁ ጊዜ፥ ራብን እጨ​ም​ር​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ የእ​ን​ጀ​ራ​ች​ሁ​ንም በትር እሰ​ብ​ራ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለማጥፋትም የሆነውን፥ አጠፋችሁም ዘንድ የምሰድደውን የራብ ፍላጻ በላያችሁ በሰደድሁ ጊዜ፥ ራብን እጨምርባችኋለሁ፥ የእንጀራችሁንም በትር እሰብራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚገድሉና የሚያጠፉ የራብ ፍላፃ በወረወርሁ ጊዜ፥ እንዳጠፋችሁ እወረውራቸዋለሁ፥ በእናንተ ላይ ረሃብን እጨምርባችኋለሁ፥ የምግባችሁንም በትር እሰብራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተ ቦላ ዎያነ ይስያ ኮሻ ዎንዳፍያ ዱክያ ዎደ፥ ህንተና ይሳናዉ ዱካና። ህንተዉ ኮሻ ያ ያ ዳርሳና፤ የሩሳላመ ካታማ ካይ ገለናዳን፥ ታን ድጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hintte bolla wod'iyaanne d'ayissiyaa koshaa wonddaafiyaa dukkiyaa wode, hinttena d'ayissanaw dukkana. Hinttew koshaa yaa yaa darissana; Yerusaalame katamaa katsay gelennaadan, taani diggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dukkiza wondafe mala wodhizanne dhayssiza kosha ta intte bolla yeddiza wode tumappe ta inttena dhayssanaas yeddays; ta inttes kosha bolla kosha ehana; tani kaththi yizaso melissana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱኪዛ ዎንዳፌ ማላ ዎዛኔ ይሲዛ ኮሻ ታ ኢንቴ ቦላ ዬዲዛ ዎዴ ቱማፔ ታ ኢንቴና ይሳናስ ዬዳይስ፤ ታ ኢንቴስ ኮሻ ቦላ ኮሻ ኤሃና፤ ታኒ ካ ዪዛሶ ሜሊሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱክያ ዶንጌ ቶራዳ፥ ታ ህንተና ዎያነ ይስያ ኮሻ ህንተ ቦላ የዳና። ታኒ ዛራ ዛራ ኮሻ ህንተ ቦላ ኤሀና፤ ካ የሩሳላመ ገሎና መላ ተቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dukiya donge toorada, ta hintena wodhiyanne dhaysiya kosha hinte bolla yeddana. Taani zaara zaara kosha hinte bolla ehana; kathi Yerusalaame gelonna mela teqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚገድለውንና አጥፊ የሆነውን የራብ ፍላጻ በእናንተ ላይ በምወረውርበት ጊዜ በርግጥ ላጠፋችሁ እሰድዳለሁ። በራብ ላይ ራብ አመጣባችኋለሁ፤ የምግብ ምንጫችሁንም አደርቃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ገዳይ ቀስት የሆነውን ራብ የማመጣባችሁ እንዲያጠፋችሁ ነው፤ ደጋግሜ ራብን አመጣባችኋለሁ፤ የምግብ አቅርቦታችሁም እንዲቋረጥ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጥፍኣቶም ዝኸውን፥ ናይ ጥሜት ክፉእ ፍላፃ፥ ኣብ ርእሶም ምስ ሰደድኩ፥ ምእንቲ ኸጥፍአኩም ክሰዶ እየ፤ ነቲ ጥሜትኩም ከግድዶ እየ፤ ንምርኩስ እንጀራኹምውን ክሰብሮ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጥፍኣቶም ዚኸውን ናይ ጥሜት ክፉእ ፍላጻ ኣብ ርእሶም ምስ ሰደድኩ፡ ምእንቲ ኼጥፍኣኩም ክሰዶ እየ፡ ነቲ ጥሜትኩም ከግድዶ እየ፡ ንምርኩስ እንጌራኹምውን ክሰብሮ እየ።