Ezekiel 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣነ ብህይወት ዘለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ብሓቂ፡ ንመቕደሰይ ብዅሉ ፍንፉን ነገራትካን ብዅሉ ጽያፍካን ስለ ዘርከስካያ፡ ስለዚ ኣነውን ከዋርደካ እየ። ዓይነይ ድማ ኣይክትምሕርን እያ፡ ኣይክሓዝንን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና በእድፍሽና በርኵሰትሽ መቅደሴን ስላረከስሽ፥ ስለዚህ በእውነት እኔ አሳንስሻለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ዐይኔም አይራራም፤ እኔም ይቅር አልልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እኔ ሕያው ነኝና በእድፍሽና በርኵሰትሽ መቅደሴን ስላረከስሽ፥ ስለዚህ በእውነት እኔ አሳንስሻለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ዓይኔም አይራራም እኔም አላዝንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር በእድፍሽ ሁሉና በርኩሰትሽም ሁሉ መቅደሴን ስላረከስሽ፥ እኔም አሳንስሻለሁ፥ ዓይኔም አይራራም እኔም አላዝንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ህንተ ህንተ ሸነይያ ኤቃቱዋንነ ቱና ኦሶቱዋን ታ ጌሻ ጎልያ ቱንሴዳ ድራዉ፥ ታንካ ህንተና ቡ ይሳና። ህንተዉ ቃረትከነ ህንተፐ እቱዋነ አሽከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Hintte hintte sheneyiyaa eek'atuwaaninne tuna oosotuwaan ta Geeshsha Golliyaa tunisseedda diraw, taanikka hinttena butsa d'ayissana. Hinttew k'arettikkenne hintteppe ittuwaanne ashshikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, tani De7o Xoossa gididayssan caaqqays: neni ta Keeththa tuna misletaninne harassiza ne ooso ubbaan tunisida gishshas ta nena buuca dhayssana; ta nena qadheta ayfen xeellikenne maarikke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፡ ኔኒ ታ ኬ ቱና ሚስሌታኒኔ ሃራሲዛ ኔ ኦሶ ኡባን ቱኒሲዳ ጊሻስ ታ ኔና ቡጫ ይሳና፤ ታ ኔና ቃታ ኣይፌን ጼሊኬኔ ማሪኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ ታኒ ታ ደኡዋን ጫቃይስ። ህንተ ኤቃታንነ እፀትዳ ኦሶታን ታ ኬ ቱንስዳ ግሾ፥ ታ ህንተና ቢታፈ ፕታዳ ይሳና። ታ ህንተዉ ቃትከ፤ ህንተና ማርከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday, taani ta de7uwan caaqayis. Hinte eeqataninne ixetida oosotan ta keetha tunisida gisho, ta hintena biittafe pittada dhaysana. Ta hintew qadhetike; hintena maarike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ መቅደሴን በረከሱ ምስሎችሽና በጸያፍ ተግባርሽ ሁሉ ስላጐደፍሽ፣ ፊቴን ከአንቺ እመልሳለሁ፤ በርኅራኄ አልመለከትሽም፤ አልምርሽም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ ሕያው አምላክ እንደ መሆኔ እኔ እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፤ ክፋትና ርኲሰት የተሞላበት ነገር ሁሉ በመፈጸም ቤተ መቅደሴን በማርከሳችሁ ምክንያት እኔም ያለ ምሕረት እንድትዋረዱ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣነ ህያው እየ፤ ብርግፅ ንመቕደሰይ፥ ብዅሉ ፅዩፍ ነገርክን ብዅሉ ርኽሰትክን ኣርከስክዮ፤ ስለዙይ ኣነ ድማ ኸንእሰኪ፥ ዓይነይ ንኣኺ ኣይርህርህን፤ ኣነውን ኣይሓዝነልክን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ብርግጽ ንመቕደሰይ ብዂሉ ፍንፋን ነገርክን ብዂሉ ጽያፍክን ኣርከስክዮ፡ ስለዚ ኣነ ድማ ከንእሰኪ፡ ዓይነይ ብዘይ ድንጋጽ ካባኺ ኽመልስ ኣይክምሕረክንውን እየ። |