Ezekiel 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣቦታት ነቶም ኣብ ማእከልኩም ዘለዉ ደቂ ክበልዕዎም እዮም፡ እቶም ደቂ ድማ ኣቦታቶም ኪበልዑ እዮም። ኣብ ልዕሌኹም ፍርዲ ክፍጽመኩም፡ ንዅሎም ተረፍኩም ድማ ናብ ኲሉ ንፋሳት ክብትኖም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን ይበላሉ፤ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፤ ፍርድንም አደርግብሻለሁ፤ ከአንቺም የቀረውን ሁሉ ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን ይበላሉ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፤ ፍርድንም አደርግብሻለሁ ከአንቺም የቀረውን ሁሉ ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን ይበላሉ፥ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፥ ፍርድንም አደርግብሻለሁ፥ ከአንቺም የተረፉትንም ሁሉ ወደ ሁሉም ነፋሳት እበትናለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ደንዴዳዋን፥ ህንተ ግዶን አዎቱ ባረንቱ ናናቱዋ ማና፤ ቃይ ናናቱካ ባረንቱ አዎቱዋ ማና። ታን ህንተ ቦላ ፕርዳ አሀና፤ ህንተፐ አቴዳዋንታካ ኦይዱ ጫርኩዋ ሚዛና ኡባዉ ላላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe denddeeddawaan, hintte giddon aawotuu barenttu naanatuwaa maana; k'ay naanatuukka barenttu aawotuwaa maana. Taani hintte bolla pirddaa ahana; hintteppe atteedawanttakka oyddu c'arkkuwaa miizaanaa ubbaw laalana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe dendidayssan ne giddon aawati bantta nayta, nayti bantta aawata maana; ta ne bolla pirda ehana; neeppe attidayta tani carkon laallana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኔ ጊዶን ኣዋቲ ባንታ ናይታ፥ ናይቲ ባንታ ኣዋታ ማና፤ ታ ኔ ቦላ ፒርዳ ኤሃና፤ ኔፔ ኣቲዳይታ ታኒ ጫርኮን ላላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ጋሶን፥ ነ ግዶን አዋት ባንታ ናይታ ማና፤ ናይት ባንታ አዋታ ማና። ታ ህንተና ፕርዳና፤ አትዳይሳታ ጫርኮ ቦላ ላላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason, ne giddon aawati banta nayta maana; nayti banta aawata maana. Ta hintena pirdana; attidaysata carko bolla laallana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን፣ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፤ ፍርድንም አመጣብሻለሁ፤ ከአንቺ የተረፉትንም ለነፋስ እበትናለሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ምክንያት በኢየሩሳሌም ያሉ ወላጆች በእርግጥ ልጆቻቸውን ይበላሉ፤ ልጆችም ወላጆቻቸውን ይበላሉ፤ በዚህ ዐይነት ሁላችሁንም እቀጣለሁ፤ የተረፉትንም በአራቱ ማእዘን እበትናቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኣብ ማእኸልኪ ወለዲ ንውሉዶም፥ ውሉድ ድማ ንወለዶም ክበልዑ እዮም፤ ፍርዲ ኣባኺ ኽፍፅም፥ ንዅላቶም ዝተረፉኺውን ኣብ ኵሉ ንፋሳት ክዘርዎም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣብ ማእከልኪ ወለዲ ንውሉዶም፡ ውሉድ ድማ ንወለዶም ኪበልዑ እዮም። ፍርዲ ኣባኺ ኽፍጽም፡ ንዂላቶም ዝተረፉኺውን ኣብ ኲሉ ንፋሳት ክዘርዎም እየ። |