Ezekiel 5:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣቦታት ነቶም ኣብ ማእከልኩም ዘለዉ ደቂ ክበልዕዎም እዮም፡ እቶም ደቂ ድማ ኣቦታቶም ኪበልዑ እዮም። ኣብ ልዕሌኹም ፍርዲ ክፍጽመኩም፡ ንዅሎም ተረፍኩም ድማ ናብ ኲሉ ንፋሳት ክብትኖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ በመ​ካ​ከ​ልሽ አባ​ቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ይበ​ላሉ፤ ልጆ​ችም አባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ይበ​ላሉ፤ ፍር​ድ​ንም አደ​ር​ግ​ብ​ሻ​ለሁ፤ ከአ​ን​ቺም የቀ​ረ​ውን ሁሉ ወደ ነፋ​ሳት ሁሉ እበ​ት​ና​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን ይበላሉ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፤ ፍርድንም አደርግብሻለሁ ከአንቺም የቀረውን ሁሉ ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን ይበላሉ፥ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፥ ፍርድንም አደርግብሻለሁ፥ ከአንቺም የተረፉትንም ሁሉ ወደ ሁሉም ነፋሳት እበትናለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ደንዴዳዋን፥ ህንተ ግዶን አዎቱ ባረንቱ ናናቱዋ ማና፤ ቃይ ናናቱካ ባረንቱ አዎቱዋ ማና። ታን ህንተ ቦላ ፕርዳ አሀና፤ ህንተፐ አቴዳዋንታካ ኦይዱ ጫርኩዋ ሚዛና ኡባዉ ላላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe denddeeddawaan, hintte giddon aawotuu barenttu naanatuwaa maana; k'ay naanatuukka barenttu aawotuwaa maana. Taani hintte bolla pirddaa ahana; hintteppe atteedawanttakka oyddu c'arkkuwaa miizaanaa ubbaw laalana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe dendidayssan ne giddon aawati bantta nayta, nayti bantta aawata maana; ta ne bolla pirda ehana; neeppe attidayta tani carkon laallana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኔ ጊዶን ኣዋቲ ባንታ ናይታ፥ ናይቲ ባንታ ኣዋታ ማና፤ ታ ኔ ቦላ ፒርዳ ኤሃና፤ ኔፔ ኣቲዳይታ ታኒ ጫርኮን ላላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ጋሶን፥ ነ ግዶን አዋት ባንታ ናይታ ማና፤ ናይት ባንታ አዋታ ማና። ታ ህንተና ፕርዳና፤ አትዳይሳታ ጫርኮ ቦላ ላላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason, ne giddon aawati banta nayta maana; nayti banta aawata maana. Ta hintena pirdana; attidaysata carko bolla laallana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በመካከልሽ አባቶች ልጆቻቸውን፣ ልጆችም አባቶቻቸውን ይበላሉ፤ ፍርድንም አመጣብሻለሁ፤ ከአንቺ የተረፉትንም ለነፋስ እበትናለሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ምክንያት በኢየሩሳሌም ያሉ ወላጆች በእርግጥ ልጆቻቸውን ይበላሉ፤ ልጆችም ወላጆቻቸውን ይበላሉ፤ በዚህ ዐይነት ሁላችሁንም እቀጣለሁ፤ የተረፉትንም በአራቱ ማእዘን እበትናቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ኣብ ማእኸልኪ ወለዲ ንውሉዶም፥ ውሉድ ድማ ንወለዶም ክበልዑ እዮም፤ ፍርዲ ኣባኺ ኽፍፅም፥ ንዅላቶም ዝተረፉኺውን ኣብ ኵሉ ንፋሳት ክዘርዎም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣብ ማእከልኪ ወለዲ ንውሉዶም፡ ውሉድ ድማ ንወለዶም ኪበልዑ እዮም። ፍርዲ ኣባኺ ኽፍጽም፡ ንዂላቶም ዝተረፉኺውን ኣብ ኲሉ ንፋሳት ክዘርዎም እየ።