Ezekiel 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ ወዲ ሰብ ከኣ፡ በሊሕ ካራ ውሰድ፡ መላጸ መላጸ ውሰድ፡ ኣብ ልዕሊ ርእስኻን ኣብ ልዕሊ ጭሕምኻን ይሓልፍ። ድሕሪኡ ንነብስኻ ሚዛን ወሲድካ ነቲ ጸጉሪ ክትመዝኖን ክትመቕሎን ትኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም የሰው ልጅ ሆይ! ራስን ከሚላጭ ምላጭ ይልቅ የተሳለ ጐራዴን ውሰድ፤ ወስደህም በእርስዋ ራስህንና ጢምህን ተላጭ፤ ሚዛንንም ውሰድ፤ ጠጕሩንም ትከፋፍለዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የተሳለን ጐራዴ ውሰድ፥ እንደ ጢም መላጫ ወደ አንተ ትወስደዋለህ፥ ራስህንና ጢምህንም ትላጭበታለህ፤ ሚዛንንም ውሰድ ጠጕሩንም ትከፋፍላለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የተሳለ ሰይፍ ውሰድ፥ እንደ ጢም መላጫ ለራስህ ትወስደዋለህ፥ በራስህና በጢምህም አሳልፈው፥ ሚዛንንም ውሰድ ጠጉሩንም ትከፋፍለዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ቃራ ማሻ አካደ፥ ነ ሁጲያነ ነ ቡቻ ሁጲያ ጊግስያዋንቱ ምላጭያዳን አን ሜዳ። ያታደ ሚዛናን ልካደ፥ ነ ብናና ሄዙ ከሳደ ሻካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neenoo asaa na'aw, k'ara mashshaa akkaade, ne huup'iyaanne ne buuchchaa huup'iyaa giigisiyaawanttu milaac'c'iyaadan an meedda. Yaataade miizaanan likkaade, ne binnaanaa heezzu kessaade shaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Qara mashsha ekkada magallan meediza mala ne hu7enne ne buuchche izan meeda. Histtada ne binana meezaanen geeddarada heedzdzu kessa shaakka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ቃራ ማሻ ኤካዳ ማጋላን ሜዲዛ ማላ ኔ ሁኤኔ ኔ ቡቼ ኢዛን ሜዳ። ሂስታዳ ኔ ቢናና ሜዛኔን ጌዳራዳ ሄ ኬሳ ሻካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ፥ አሳ ናአዉ፥ ኦጮ ማሽ ኤካዳ፥ ማቅላራ ሜድያዳ ነ ሁጵያነ ነ ቡቻ ሜዳ። ሄ ሁጵያ ምዛነን ማዛና፤ ነ ብናና ሄ በሳን ሻካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno, asa na7aw, oco mashshi ekada, maqlara meediyada ne huuphiyanne ne buuchaa meeda. He huuphiya mizaanen mazzana; ne binaana heedzu bessan shaaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንተም፤ የሰው ልጅ ሆይ፤ የተሳለ ሰይፍ ወስደህ እንደ ጢም መላጫ ጠጕርህንና ጢምህን ተላጭበት፤ ጠጕሩንም በሚዛን ከፋፍል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! የተሳለ ሰይፍ ወስደህ ጢምህንና የራስ ጠጒርህን በሙሉ ተላጭ፤ ጠጒርህንም በሚዛን መዝነህ በሦስት ቦታ ክፈለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻ ድማ፥ ኣታ ወዲ ሰብ፥ ከም መላፀ ላፃዪ ዝበለ በሊሕ ሰይፊ ውሰድ እሞ፥ ርእስኻን ጭሕምኻን ተላፀየሉ፤ ሚዛን ወሲድካውን ነቲ ፀጕሪ ምቐሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ በሊሕ ሰይፊ ውሰድ፡ ከም መላጸ ላጽዪ ዝበለ ውሰድ እሞ ርእስኻን ጭሕምኻን ተላጸየሉ። ሚዛን ወሲድካውን ነቲ ጸጒሪ ምቐሎ። |