Ezekiel 48:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ናብ እግዚኣብሄር እተምጽእዎ መስዋእቲ ምግቢ፡ ንውሓቱ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ፡ ስፍሓቱ ድማ ዓሰርተ ሽሕ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ት​ለ​ዩት መባ ርዝ​መቱ ሃያ አም​ስት ሺህ ወር​ዱም ዐሥር ሺህ ክንድ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት መባ ርዝመቱ ሃያ አምስት ሺህ ወርዱም ሃያ ሺህ ክንድ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ የምታቀርቡት መባ ርዝመቱ ሃያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱ ደግሞ አስር ሺህ ክንድ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄ ሳማፐ ኔን መና ጎዳዉ ዱማያደ ዎያ ሳአይ ታማነ ላኡ ክሎ ሜትረነ ባጋ አዱሳነ ታሙ ክሎ ሜትረ አኮ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «He saamaappe neeni Med'inaa Godaw dummayaade wotsiyaa sa'ay tammanne laa"u kilo meetirenne bagga adussanne tammu kilo meetire aakko gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «He gishaappe neni GODAAS dummasada woththiza sohoy 12 kilo metirenne bagga adussinne 10 kilo metire aaho gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄ ጊሻፔ ኔኒ ጎዳስ ዱማሳዳ ዎዛ ሶሆይ 12 ኪሎ ሜቲሬኔ ባጋ ኣዱሲኔ 10 ኪሎ ሜቲሬ ኣሆ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ በሳፈ ኔኒ ጎዳስ ዱማያዳ ዎያ በሳይ ታማነ ናምኡ ክሎ ምትረነ ባጋ አዱሰነ ታሙ ክሎ ምትረ ዳልጋ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He bessaafe neeni Godaas dummayada wothiya bessay tammanne nam7u kilo mitirenne bagga adussenne tammu kilo mitire dalga gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት የዚህ መባ ርዝመት ሃያ አምስት ሺሕ ክንድ ሲሆን፣ ስፋቱ ዐሥር ሺሕ ክንድ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ክልል መካከል ርዝመቱ ኻያ አምስት ሺህ ክንድ፥ ወርዱም ኻያ ሺህ ክንድ የሆነ ቦታ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ ንእግዚኣብሄር እተቕርቡሉ መባእ፥ ምንዋሓ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ፥ ወርዳውን ዓሰርተ ሽሕ ትኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እዛ ንእግዚኣብሄር እተቕርቡሉ መባእ ምንዋሓ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ፡ ወርዳውን ዓሰርተ ሽሕ ትኹን።