Ezekiel 48:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓ ዶብ ኤፍሬም፡ ካብ ሸነኽ ምብራቕ ክሳዕ ሸነኽ ምዕራብ፡ ንሮቤል ዚኸውን ግደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኤፍሬምም ድንበር ቀጥሎ ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ለሮቤል አንድ የዕጣ ክፍል ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኤፍሬምም ድንበር ቀጥሎ ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ለሮቤል አንድ የዕጣ ክፍል ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኤፍሬም ድንበር ቀጥሎ ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ሮቤል አንድ ድርሻ ይኖረዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ ዛዋና ኦይቀቲደ፥ አዋይ ዶልያ ባጋፐ አዋይ ዉልያ ጋካናዉ እት ሳማይ ሮቤላ ዛርያዉ እመቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema zawaanna oyk'k'ettiide, away doliyaa baggappe away wulliyaa gakkanaw itti saamay Roobeela zariyaw imetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme zawara oykettidi arshe kessaso baggafe arshe geloso bagga gakkanaas diza issi gishay Oroobeele zares imetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ዛዋራ ኦይኬቲዲ ኣርሼ ኬሳሶ ባጋፌ ኣርሼ ጌሎሶ ባጋ ጋካናስ ዲዛ ኢሲ ጊሻይ ኦሮቤሌ ዛሬስ ኢሜቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማ ዛዋራ ኦይከትድ፥ ዶሎሀፐ ዉሎሀ ጋካናዉ ደእያ እስ ሳማይ ሮቤላ ኮቻስ እመቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreema zawara oyketidi, dolohape wuloha gakanaw de7iya issi saamay Robeela kochaas imeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሮቤል ነገድ አንድ ድርሻ ይኖረዋል፤ ይህም የኤፍሬምን ምድር ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ያዋስናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሮቤል ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ከኤፍሬም ይዞታ ጋር የሚዋሰን አንድ ድርሻ ይኖረዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ወሰን ኤፍሬም ድማ፥ ካብ ወገን ምብራቕ ናብ ወገን ምዕራብ፥ ንሮቤል ሓደ ኽፍሊ ዕፃ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ወሰን ኤፍሬም ድማ ካብ ወገን ምብራቕ ናብ ወገን ምዕራብ ንሮቤል ሓደ ኽፍሊ ይኹን። |