Ezekiel 48:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣስታት ዓሰርተው ሸሞንተ ሽሕ መዐቀኒ ነበረ፣ ስም እታ ኸተማ ድማ ካብታ መዓልቲ እቲኣ ኪኸውን እዩ፣ እግዚኣብሄር ኣብኡ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዙሪያዋም ዐሥራ ስምንት ሺህ ክንድ ይሆናል፥ ከዚያም ቀን ጀምሮ የከተማዪቱ ስም፦ ‘እግዚአብሔር በዚያ አለ’ ተብሎ ይጠራል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዙሪያዋም አሥራ ስምንት ሺህ ክንድ ይሆናል፥ ከዚያም ቀን ጀምሮ የከተማይቱ ስም። እግዚአብሔር በዚያ አለ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዙሪያዋ ዐሥራ ስምንት ሺህ ክንድ ይሆናል፥ ከዚያም ቀን ጀምሮ የከተማይቱ ስም፦ “ጌታ በዚያ አለ” ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ካታማ ዩሹ ኡባና ልክና፥ 18,000 ዋ ግዳናዋ። ሄ ዎድያፐ ዶሚደ ሄ ካታማይ፥ ‘መና ጎዳይ ሄዋን ደኤ’ ያጌቲደ ጼሰታና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Katamaa yuushshuu ubbaanna likkina, 18,000 wad'aa gidanawaa. He wodiyaappe doommiide he katamay, ‹Med'inaa Goday Hewan De'ee› yaageettiide s'eesettana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katama yuushoy mulera wadhdhiin 9,000 metire gidana. He wodeppe doommidi he katamay, ‹GODAY heen dees› geetetti xeygettana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማ ዩሾይ ሙሌራ ዋን 9,000 ሜቲሬ ጊዳና። ሄ ዎዴፔ ዶሚዲ ሄ ካታማይ፥ ‹ጎዳይ ሄን ዴስ› ጌቴቲ ጼይጌታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካታማ ዩሾይ ኩመ ዋን፥ ታማነ ሆስፑን ሙኩሉ ዋ ግዳና። ሄ ዎደፐ ዶምድ ሄ ካታማይ፥ ‘ጎዳይ ያን ደኤስ’ ጌተትድ ፄገታና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Katamaa yuushoy kumethi wadhin, tammanne hospun mukulu wadha gidana. He wodepe doomidi he katamay, ‘Goday Yan De7ees’ geetetidi xeegetana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ የከተማዪቱም ዙሪያ ዐሥራ ስምንት ሺሕ ክንድ ይሆናል፤ “ የከተማዪቱ ስም፣ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ‘ እግዚአብሔር በዚያ አለ’ ” ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአራቱም አቅጣጫ ያሉት የከተማይቱ የቅጽር ግንቦች ጠቅላላ ርዝመት ዐሥራ ስምንት ሺህ ክንድ ይሆናል፤ ከአሁን በኋላ የከተማይቱ መጠሪያ ስም “እግዚአብሔር በዚያ አለ!” የሚል ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዙርያኡ ዓሰርተ ሸሞንተ ሽሕ እመት እዩ፤ ድሕሪ እዛ መዓልቲ እዚኣ ኸዓ፥ ስም እታ ኸተማ “እግዚኣብሄር ኣብኣ እዩ” ተብሂላ ኽትፅዋዕ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዙርያኣ ዓሰርተው ሾሞንተ ሽሕ እመት እዩ። ድሕሪ እዛ መዓልቲ እዚኣ ኸኣ ስም እታ ከተማ፡ እግዚኣብሄር ኣብኣ እዩ፡ ክትስመ እያ። |