Ezekiel 48:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሸነኽ ምዕራብ ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ምስ ሰለስተ ደጌታቶም። ሓደ ኣፍ ደገ ጋድ፡ ሓደ ኣፍ ደገ ኣሸር፡ ሓደ ኣፍ ደገ ንፍታሌም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምዕራቡም ወገን ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ፥ ሦስትም በሮች አሉ፤ አንዱ የጋድ በር፥ አንዱም የአሴር በር፥ አንዱም የንፍታሌም በር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምዕራቡም ወገን ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ፥ ሦስትም በሮች አሉ፤ አንዱ የጋድ በር አንዱም የአሴር በር አንዱም የንፍታሌም በር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምዕራቡም በኩል ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ነው፥ ሦስት በሮችም አሉ፤ አንዱ የጋድ በር፥ አንዱ የአሴር በር፥ አንዱ ደግሞ የንፍታሌም በር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዉልያ ድርሳ ግምቢ 4,500 ዋ አዱቃና፤ ሄ ግምቢያን ጋዳ ፐንግያ፥ አሴራ ፐንግያነ ንፍታሌማ ፐንግያ ጌተትያ ሄዙ ፐንገቱ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away wulliyaa dirssaa gimbbii 4,500 wad'aa aduk'k'ana; he gimbbiyaan Gaada penggiyaa, Aaseera penggiyaanne Nifttaaleema penggiyaa geetettiyaa heezzu penggetuu de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshe geloso baggara diza dirsa gimbey 2,250 metire aduqqana; he gimben Gaade penge, Aaseere pengenne Niftaaleme penge geetettiza heedzdzu pengeti daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼ ጌሎሶ ባጋራ ዲዛ ዲርሳ ጊምቤይ 2,250 ሜቲሬ ኣዱቃና፤ ሄ ጊምቤን ጋዴ ፔንጌ፥ ኣሴሬ ፔንጌኔ ኒፍታሌሜ ፔንጌ ጌቴቲዛ ሄ ፔንጌቲ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉሎሀ ባጋራ ኦይዱ ሙኩሉነ እቻሹ ፄቱ ዋ አዱቅያ ሄ ፐንገት፥ ጋደ ፐንገ፥ አሴራ ፐንገነ ንፍታለመ ፐንገ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wuloha baggara oyddu mukulunne ichashu xeetu wadha aduqiya heedzu pengeti, Gaade penge, Aseera pengenne Niftaaleme penge gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምዕራብ በኩል አራት ሺሕ አምስት መቶ ክንድ ርዝመት ባለው በር ሦስት በሮች ይኖራሉ፤ እነዚህም የጋድ በር፣ የአሴር በርና የንፍታሌም በር ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምዕራብ በኩል አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ርዝመት አለው። በዚህም ማእዘን ያሉት ሦስት በሮች በጋድ፥ በአሴርና በንፍታሌም ስም ተሰይመዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን ምዕራብ ድማ ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እመት፥ ደገታትውን ሰለስተ፥ ደገ ጋድ ሓንቲ፥ ደገ ኣሴር ሓንቲ፥ ደገ ንፍታሌም ሓንቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብወገን ምዕራብ ድማ ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እመት፡ ደጌታትውን ሰለሰ፡ ደገ ጋድ ሓንቲ፡ ደገ ኣሴር ሓንቲ፡ ደገ ንፍታሌም ሓንቲ። |