Ezekiel 48:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መውጽኢታት እታ ኸተማ ብሸነኽ ሰሜን፡ ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ቈር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የከተማዪቱም መውጫዎች እነዚህ ናቸው። በሰሜን ወገን ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የከተማይቱም መውጫዎች እነዚህ ናቸው። በሰሜን ወገን ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የከተማይቱ መውጫዎች እነዚህ ናቸው። በሰሜን ወገን ልኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ካታማፐ ከስያ ፐንገቱ ሀዋንታ። ኡንቱንቱ እስራኤልያ ዛራቱዋ ሱንን ጼገታና። ሁጲሳ ድርሳ ግምቢ 4,500 ዋ አዱቃና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Katamaappe kesiyaa penggetuu hawantta. Unttunttu Israa'eeliyaa zaratuwaa suntsan s'eegettana. Huup'issa dirssaa gimbbii 4,500 wad'aa aduk'k'ana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Katamappe keziza pengeti hayta. Istti Isra7eele zareta sunththan xeygettana. Pudeha dirsa gimbey 2,250 metire aduqqana; he gimbezan Oroobeele penge, Yuhuda pengenne Lewe penge geetettiza heedzdzu pengeti daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካታማፔ ኬዚዛ ፔንጌቲ ሃይታ። ኢስቲ ኢስራኤሌ ዛሬታ ሱንን ጼይጌታና። ፑዴሃ ዲርሳ ጊምቤይ 2,250 ሜቲሬ ኣዱቃና፤ ሄ ጊምቤዛን ኦሮቤሌ ፔንጌ፥ ዩሁዳ ፔንጌኔ ሌዌ ፔንጌ ጌቴቲዛ ሄ ፔንጌቲ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማፐ ከይያ ፐንገት ሀይሳታ። ፑደሀ ባጋራ ደእያ ኦይዱ ሙኩሉነ እቻሹ ፄቱ አዱቅያ ፐንግያፈ ዶምድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaape keyiya pengeti haysata. Pudeha baggara de7iya oyddu mukulunne ichashu xeetu aduqiya pengiyafe doomidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ የከተማዪቱ መውጫ በሮች እነዚህ ናቸው፤ “ከሰሜን በኩል አራት ሺሕ አምስት መቶ ክንድ ርዝመት ካለው በር አንሥቶ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱ መውጫ በሮች አራት ማእዘኖች የሚከተሉት ናቸው፦ በየማእዘኑ ሦስት በሮች ሲኖሩ ለያንዳንዱ በር የአንድ ነገድ ስም ተሰጥቶታል። በሰሜን በኩል አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ ርዝመት አለው። በዚህ ማእዘን ያሉት ሦስት በሮች በሮቤል፥ በይሁዳና በሌዊ ስም ተሰይመዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መውፅኢታት እታ ኸተማ ድማ እዙይ እዩ፤ ብወገን ሰሜን ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እመት እዩ ልክዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መውጽኢታት እታ ኸተማ ድማ እዚ እዩ፡ ብወገን ሰሜን ኣርባዕተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እመት እዩ ልክዑ። |