Ezekiel 48:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ንነገዳት እስራኤል ከም ርስቲ ብዕጫ እትዕድልዋ ምድሪ እዚኣ እያ፣ እዚኣ ድማ ግደታቶም እያ፣ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርስት አድርጋችሁ ለእስራኤል ነገዶች በዕጣ የምታካፍሉአት ምድር ይህች ናት፤ የእያንዳንዱም ዕጣ እንደዚህ ነው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርስት አድርጋችሁ ለእስራኤል ነገዶች በዕጣ የምታካፍሉአት ምድር ይህች ናት፥ የእያንዳንዱም ዕጣ እንደዚህ ነው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤል ነገዶች ርስት አድርጋችሁ የምታካፍሉአት ምድር ይህች ናት፥ የእያንዳንዱም ዕጣ እንደዚህ ነው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ እስራኤልያ አሳዉ ላታ ኦደ ሻካና ቢታይ ሀዋ፤ ሀዋንቱ ኡንቱንታ ጋካና ሳማቱዋ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte Israa'eeliyaa asaw laata ootsaade shaakkana biittay hawaa; hawanttu unttuntta gakkana saamatuwaa. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte Isra7eele qommotas laata biitta histtidi intte shaakkana biittay hayssa; hayti istta gakkana gisha. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ኢስራኤሌ ቆሞታስ ላታ ቢታ ሂስቲዲ ኢንቴ ሻካና ቢታይ ሃይሳ፤ ሃይቲ ኢስታ ጋካና ጊሻ። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ እስራኤለ አሳስ ሻካና ቢታይ ሀይሳ፤ ሄስ ኤንታ ግሹዋ” ያግድ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte Isra7eele asaas shaakana biittay haysa; hessi enta gishuwa” yaagidi Ubbaa Haariya Goday odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ለእስራኤል ነገዶች ርስት አድርጋችሁ የምታከፋፍሏት ምድር ይህች ናት፤ ድርሻዎቻቸውም እነዚህ ናቸው” ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር “በዚህ ዐይነት ለእስራኤል ነገዶች ሁሉ በርስትነት የምታከፋፍሉአቸው ምድር ይህች ናት” ሲል ተናገረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ንነገዳት እስራኤል ዕፃ ኣውዲቕኩም ርስቲ እተማቕልዎም ምድሪ እዚኣ እያ፤ እተን ግዴታታት ከዓ እዚኣተን እየን፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ንነገዳት እስራኤል ዕጭ ኣውዲቕኩም ርስቲ እተማቕልዎም ምድሪ እዚኣ እያ። እተን ግዴታት ከኣ እዚኤን እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |