Ezekiel 48:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓ ዶብ ጋድ፡ ብሸነኽ ደቡብ ንደቡብ፡ ዶብ ካብ ታማር ክሳዕ እቲ ኣብ ቃዴስ ዚርከብ ማያት ባእሲ፡ ክሳዕ ርባ ድማ ክሳዕ ዓብዪ ባሕሪ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጋድም ድንበር ቀጥሎ በደቡብ በኩል ድንበሩ ከታማር ጀምሮ እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውኃ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከጋድም ድንበር ቀጥሎ በደቡብ በኩል ድንበሩ ከታማር ጀምሮ እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውኃ እስከ ግብጽ ወንዝ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጋድ ድንበር ቀጥሎ በደቡብ በኩል ድንበሩ ከታማር ጀምሮ እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውኃ እስከ ግብጽ ወንዝ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋዳ ገድሳ ዛዋይ ታማራ ካታማፐ ደንዲደ፥ ማሪባ-ቃዴሳን ደእያ ፑልቱዋና አደ፥ ግብጼ ሻፋ ካሊደ ቢደ፥ ሜድተራነ አባ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gaada gedissa zaway Taamaara katamaappe denddiide, Mariiba-K'aadeesan de'iyaa pulttuwaanna aad'd'iidde, Gibs'e Shaafaa kaalliide biide, Meediteraane Abbaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaade dugeha zaway Taamaare katamappe dendidi, Mariiba Qaadeesen diza pulttozara kanththidi, Gibxe Shaafa kaalli biidi Mediteraane Abba gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋዴ ዱጌሃ ዛዋይ ታማሬ ካታማፔ ዴንዲዲ፥ ማሪባ ቃዴሴን ዲዛ ፑልቶዛራ ካንዲ፥ ጊብጼ ሻፋ ካሊ ቢዲ ሜዲቴራኔ ኣባ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋደ ዱገሀ ዛዋይ ታማራ ካታማፐ ደንድድ፥ ማርባ ቃደሳን ደእያ ፑልቷ ጋክድ፥ ግብፀ ሻፋ ካልድ፥ መደትራነ አባ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaade dugeha zaway Tamaara katamaape dendidi, Mariba Qaadesan de7iya pultouwa gakidi, Gibxe shaafa kaallidi, Medetiraane Abbaa gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጋድ ደቡባዊ ወሰን ከታማር ደቡብ እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውሆች ይደርሳል፤ የግብፅን ደረቅ ወንዝ ይዞ እስከ ታላቁ ባሕር ይዘልቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጋድ ደቡባዊ ድንበር ከታማር ከተማ ደቡብ ተነሥቶ በመሪባ ቃዴስ እስከምትገኘው የውሃ ምንጭ ይዘልቃል፤ ከዚያም የግብጽ ወሰን የሆነውን ወንዝ ተከትሎ እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር ይደርሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ወሰን ጋድ ድማ፥ ካብ ወገን ደቡብ ናብ ደቡብ ኣቢሉ፥ ወሰኑ ኻብ ታማር ሒዙ ኽሳዕ ማይ መሪባ ናይ ቃዴስ፥ ክሳዕ እቲ ሩባ ግብፂ፥ ክሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ወሰን ጋድ ድማ ካብ ወገን ደቡብ ናብ ደቡብ ኣቢሉ ወሰኑ ኻብ ታማር ሒዙ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ይኹን። |