Ezekiel 48:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መጓሰዪ እታ ኸተማ ድማ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምብራቕ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምዕራብ ድማ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ማሰ​ማ​ርያ ይኖ​ራ​ታል፤ በሰ​ሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደ​ቡ​ብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በም​ሥ​ራ​ቅም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በም​ዕ​ራ​ብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለከተማይቱም ማሰማርያ ይኖራታል፤ በሰሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደቡብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምሥራቅም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምዕራብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከተማይቱ ማሰማርያ ይኖራታል፤ በሰሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደቡብ በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምሥራቅ በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምዕራብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካታማዉ ሄን ጋዲ ደኦ፤ ሄ ጋዲ ሁጲሳ ባጋና፥ ገድሳ ባጋና፥ አዋይ ዶልያ ባጋናነ አዋይ ዉልያ ባጋና 250 ዋ አኮ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katamaw hentsaa gadii de'o; he gadii huup'issa baggana, gedissa baggana, away doliyaa baggananne away wulliyaa baggana 250 wad'aa aakko gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Katamaas heenththa gadey de7o; he gadey pudeha baggara, dugeha baggara, arshe kessaso baggaranne arshe geloso baggara 125 metire aaho gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካታማስ ሄን ጋዴይ ዴኦ፤ ሄ ጋዴይ ፑዴሃ ባጋራ፥ ዱጌሃ ባጋራ፥ ኣርሼ ኬሳሶ ባጋራኔ ኣርሼ ጌሎሶ ባጋራ 125 ሜቲሬ ኣሆ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካታማስ ሄን ጋደይ ደኦ፤ ሄ ጋደይ ፑደሀ ባጋራ፥ ዱገሀ ባጋራ፥ ዶሎሀ ባጋራነ ዉሎሀ ባጋራ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ ዋ ዳልጋ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Katamaas hentha gadey de7o; he gadey pudeha baggara, dugeha baggara, doloha baggaranne wuloha baggara nam7u xeetanne ishatamu wadha dalga gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የከተማዪቱ ከብት ማሰማሪያ ቦታ፣ በሰሜን ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በደቡብ ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በምሥራቅ ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በምዕራብም ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከተማዋ በአራቱም ማእዘን የመሰማሪያ ቦታ ይኖራታል፤ በየማእዘኑ ያለው የመሰማሪያ ቦታ ስፋት ሁለት መቶ ኀምሳ ክንድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ከባቢ እታ ኸተማ ዘሎ ቦታ ድማ፥ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፥ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፥ ብምዕራብውን ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ከባቢ እታ ኸተማ ዘሎ ቦታ ድማ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምብራቕ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን።