Ezekiel 48:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መጓሰዪ እታ ኸተማ ድማ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምብራቕ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምዕራብ ድማ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለከተማዪቱም ማሰማርያ ይኖራታል፤ በሰሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደቡብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምሥራቅም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምዕራብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለከተማይቱም ማሰማርያ ይኖራታል፤ በሰሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደቡብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምሥራቅም በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምዕራብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተማይቱ ማሰማርያ ይኖራታል፤ በሰሜን በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በደቡብ በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምሥራቅ በኩል ሁለት መቶ አምሳ፥ በምዕራብም በኩል ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማዉ ሄን ጋዲ ደኦ፤ ሄ ጋዲ ሁጲሳ ባጋና፥ ገድሳ ባጋና፥ አዋይ ዶልያ ባጋናነ አዋይ ዉልያ ባጋና 250 ዋ አኮ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaw hentsaa gadii de'o; he gadii huup'issa baggana, gedissa baggana, away doliyaa baggananne away wulliyaa baggana 250 wad'aa aakko gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katamaas heenththa gadey de7o; he gadey pudeha baggara, dugeha baggara, arshe kessaso baggaranne arshe geloso baggara 125 metire aaho gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማስ ሄን ጋዴይ ዴኦ፤ ሄ ጋዴይ ፑዴሃ ባጋራ፥ ዱጌሃ ባጋራ፥ ኣርሼ ኬሳሶ ባጋራኔ ኣርሼ ጌሎሶ ባጋራ 125 ሜቲሬ ኣሆ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማስ ሄን ጋደይ ደኦ፤ ሄ ጋደይ ፑደሀ ባጋራ፥ ዱገሀ ባጋራ፥ ዶሎሀ ባጋራነ ዉሎሀ ባጋራ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ ዋ ዳልጋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaas hentha gadey de7o; he gadey pudeha baggara, dugeha baggara, doloha baggaranne wuloha baggara nam7u xeetanne ishatamu wadha dalga gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የከተማዪቱ ከብት ማሰማሪያ ቦታ፣ በሰሜን ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በደቡብ ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በምሥራቅ ሁለት መቶ አምሳ ክንድ፣ በምዕራብም ሁለት መቶ አምሳ ክንድ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከተማዋ በአራቱም ማእዘን የመሰማሪያ ቦታ ይኖራታል፤ በየማእዘኑ ያለው የመሰማሪያ ቦታ ስፋት ሁለት መቶ ኀምሳ ክንድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ከባቢ እታ ኸተማ ዘሎ ቦታ ድማ፥ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፥ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፥ ብምዕራብውን ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣብ ከባቢ እታ ኸተማ ዘሎ ቦታ ድማ ብሰሜን ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብደቡብ ክልተ ሚእትን ሓምሳን፡ ብምብራቕ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ይኹን። |