Ezekiel 48:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ ኣስማት ነገዳት እዚ እዩ። ካብ ሰሜናዊ ጫፍ ክሳብ መስመር ገማግም ባሕሪ መንገዲ ሄትሎን፡ ሓደ ሰብ ናብ ሓማት፡ ሓሳሬናን፡ ዶብ ደማስቆ፡ ብሰሜን ናብ ገማግም ሓማት እንተኸይዱ፤ ንምብራቕን ምዕራብን ጎድናቱ እዚ እዩ እሞ፤ ንዳን ዝኸውን ክፋል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የነ​ገ​ዶ​ችም ስም ይህ ነው። በሔ​ት​ሎን መን​ገድ አጠ​ገብ ወደ ሐማት መግ​ቢያ፥ በደ​ማ​ስ​ቆም ድን​በር በአ​ለው በሐ​ጸ​ር​ዔ​ናን በሐ​ማ​ትም አጠ​ገብ በሰ​ሜን በኩል ይጀ​ም​ራል። ድን​በ​ራ​ቸ​ውም ከም​ሥ​ራቅ ጀምሮ እስከ ምዕ​ራብ ድረስ ይሆ​ናል። ለዳን አንድ የዕጣ ክፍል ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የነገዶችም ስም ይህ ነው። በሔትሎን መንገድ አጠገብ ወደ ሐማት መግቢያ በደማስቆም ድንበር ባለው በሐጸርዔናን በሐማትም አጠገብ በሰሜን በኩል ካለው ከሰሜን ድንበር ይጀምራል። ወርዳቸውም ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ይሆናል። ለዳን አንድ የዕጣ ክፍል ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የነገዶቹ ስም ይህ ነው። ከሰሜን ወሰን በሔትሎን መንገድ አጠገብ ወደ ሐማት መግቢያ በደማስቆም ድንበር ባለው በሐጸርዔናን በሐማትም አጠገብ በሰሜን በኩል ካለው ከሰሜን ድንበር ይጀምራል። ወርዳቸውም ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ይሆናል። ለዳን አንድ የዕጣ ክፍል ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቢታ ሻካናዉ ማዝጋበቴዳ ዛራቱዋ ሱንይ ሀዋ: ሁጲሳ ባጋና እት ሳማይ ዳና ዛርያዉ እመቶ። ሄዌካ ሄትሎናፐ ሀማታዉ አፍያ ኦግያ ካሊደ፥ ሄዋፐካ ዳማስቆ ዛዋን ደእያ ሀጻር-ኤናና ማታ ካታማ አደ ሀማተ ማታን ዛዋቴ። ሄዌ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ቢደ አዋይ ዉልያ ባጋ ጋካናዉ ደእያ ሳአዉ ሁጲሳ ባጋ ዛዋ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Biittaa shaakkanaw mazggabetteedda zaratuwaa suntsay hawaa: Huup'issa baggana itti saamay Daana zariyaw imetto. Hewekka Hetiloonappe Hamaataw afiyaa ogiyaa kaalliide, hewaappekka Damask'k'o zawaan de'iyaa Has'aari-Enaana mata katamaa aad'd'iidde Hamaate matan zawatee. Hewe away doliyaa baggappe biide away wulliyaa bagga gakkanaw de'iyaa sa'aw huup'issa bagga zawaa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Biitta shaakkanaas mazgabettida zareta sunththay hayssa; Pudeha baggara issi gishay Daane zeres imetto. Hessika Hetilooneppe Hamaate efiza oge kaallidi, hessafekka Damasqo zawan diza Haxaare-Eena kanththidi Hamaate matan zawatees. Hessi arshe kessasoppe biidi arshe geloso gakkanaas diza sohos pudeha bagga zawa gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቢታ ሻካናስ ማዝጋቤቲዳ ዛሬታ ሱንይ ሃይሳ፤ ፑዴሃ ባጋራ ኢሲ ጊሻይ ዳኔ ዜሬስ ኢሜቶ። ሄሲካ ሄቲሎኔፔ ሃማቴ ኤፊዛ ኦጌ ካሊዲ፥ ሄሳፌካ ዳማስቆ ዛዋን ዲዛ ሃጻሬ-ኤና ካንዲ ሃማቴ ማታን ዛዋቴስ። ሄሲ ኣርሼ ኬሳሶፔ ቢዲ ኣርሼ ጌሎሶ ጋካናስ ዲዛ ሶሆስ ፑዴሃ ባጋ ዛዋ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ቢታ ሻካናዉ ማዝጋበትዳ ኮቻታ ሱንይ ሀይሳ፦ ፑደሀ ባጋራ እስ ሳም ዳነ ኮቻስ እመቶ። ሄስካ ሄትሎናፐ ሀማታ ኤፍያ ኦግያ ካልድ፥ ያፐ ዳማስቆ ቢታን ደእያ ሀፃር-ኤናና ካታማ ጋኬስ። ሄስ ዶሎሀፐ ብድ ዉሎሀ ጋካናዉ ደእያ በሳስ ፑደሀ ባጋ ዛዋ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Biittaa shaakanaw mazgabetida kochata sunthay haysa: Pudeha baggara issi saami Daane kochaas imeto. Hessika Hetloonape Hamaata efiya ogiya kaallidi, yaape Damasqo biittan de7iya Haxar-Enaana katamaa gakees. Hessi dolohape bidi wuloha gakanaw de7iya bessaas pudeha bagga zawa gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስማቸው የተዘረዘረው ነገዶች እነዚህ ናቸው፤ “በሰሜኑ ድንበር የዳን ነገድ አንድ ድርሻ ይኖረዋል፤ ይህም የሔትሎንን መንገድ ተከትሎ እስከ ሐማት መተላለፊያ ይደርሳል። ሐጸርዔናንና ከሐማት ቀጥሎ ያለው የደማስቆ ሰሜናዊ ድንበር ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ላለው ወሰኑ አንድ ክፍል ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድሪቱን ለመካፈል የተመዘገቡት ነገዶች እነዚህ ናቸው፤ የዳን ነገድ በምድሪቱ ሰሜናዊ ወሰን አንድ ድርሻ ይኖረዋል፤ እርሱም ከሔትሎን ወደ ሐማት መግቢያ የሚወስደውን ጐዳና ተከትሎ ከዚያም ሐጻርዔኖንና የደማስቆ ሰሜናዊ ክፍል ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ የዳን ድንበር ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስማት እቶም ነገድ እዙይ እዩ፤ ካብ ወገን ሰሜን ሒዙ ብጥቓ መንገዲ ሃትሎን ክሳዕ ሃማትን ክሳዕ ኣሶር ዔናንን ወሰን ደማስቆ ናብ ሰሜን፥ ኣብ ጥቓ ሃማት ኣቢሉ፥ ካብ ምብራቕ፥ ክሳዕ ምዕራብን ንዳን ሓደ ኽፍሊ ዕፃ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ስማት እቶም ነገድ እዚ እዩ፡ ካብ ወገን ሰሜን ሒዙ፡ ብጥቓ መገዲ ሃትሎን፡ ክሳዕ ሃማትን ክሳዕ ሓጻርዕናንን፡ ወሰን ደማስቆ፡ ናብ ሰሜን ኣብ ጥቓ ሃማት ኣቢሉ፡ ካብ ምብራቕ ክሳዕ ምዕራብ ንዳን ሓደ ኽፍሊ ይኹን።