Ezekiel 47:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በለኒ፦ እዚ ማያት እዚ ናብ ምብራቓዊ ምድሪ ይውሕዝ እሞ ናብ በረኻ ይወርድ፡ ናብ ባሕሪ ድማ ይኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም እንዲህ አለኝ፥ “ይህ ውኃ ወደ ምሥራቅ ወደ ገሊላ ይወጣል፤ ወደ ዓረባም ይወርዳል፤ ወደ ባሕሩም ይገባል፤ ወደ ባሕሩም ወደ ረከሰው ውኃ በገባ ጊዜ ውኃውን ይፈውሰዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም እንዲህ አለኝ። ይህ ውኃ ወደ ምሥራቅ ምድር ይወጣል ወደ ዓረባም ይወርዳል ወደ ባሕሩም ይገባል፤ ወደ ባሕሩም ወደ ረከሰው ውኃ በገባ ጊዜ ውኃው ይፈወሳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለኝ፦ ይህ ውኃ ወደ ምሥራቅ አውራጃ ይወጣል ወደ ዓረባም ይወርዳል ወደ ባሕሩም ይገባል፤ ወደ ባሕሩም ወደ ረከሰው ውኃ በገባ ጊዜ ውኃው ይፈወሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ ሃይ አዋይ ዶልያ ባጋ ቢታዉ ጎጊደ፥ አራባ ዎምባን ገሌ። እ ሄዋን ጎገና ማጽንያ አባን ገልያ ዎደ፥ ሄ ሃይ ኦራጺደ፥ ጽሎ ሃ ከሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana hawaadan yaageedda; «Ha haatsay away doliyaa bagga biittaw goggiide, Aaraba Wombban gelee. I hewan goggenna Mas'iniyaa Abban geliyaa wode, he haatsay ooras's'iide, s'illo haatsaa kesee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi tana, «Haaththay arshe kessa bagga biittako goggidi Arabe Zullen gelees. Izi hessan goggidi Maxine abban geliza wode he haaththazi ooraxidi xillo haath kezees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ታና፥ «ሃይ ኣርሼ ኬሳ ባጋ ቢታኮ ጎጊዲ ኣራቤ ዙሌን ጌሌስ። ኢዚ ሄሳን ጎጊዲ ማጺኔ ኣባን ጌሊዛ ዎዴ ሄ ሃዚ ኦራጺዲ ጺሎ ሃ ኬዜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታኮ፥ “ሀ ሃይ ዶሎሀ ባጋ ጎግድ፥ አራበ ዛንጋራነ ማፅነ አባን ገሌስ። ሃይ ማፅነ አባ ገልያ ዎደ ማፅነ አባይ ኦራፅድ ፅሎ ሃ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I taako, “Ha haathay doloha bagga goggidi, Arabe zangaaranne Maxine Abban gelees. Haathay Maxine Abbaa geliya wode Maxine Abbay ooraxidi xillo haathi gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “ይህ ውሃ ወደ ምሥራቅ ምድር ይፈስሳል፤ ወደ ባሕሩ ወደሚገባበት ወደ ዓረባ ይወርዳል፤ ወደ ባሕሩም ሲፈስስ፣ በዚያ የነበረው ውሃ ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ “ይህ ውሃ በምድሪቱ ውስጥ ወደ ምሥራቅ፥ ወደ ዮርዳኖስ ሸለቆና ወደ ሙት ባሕር ይፈስሳል፤ ወደ ሙት ባሕር በሚፈስበት ጊዜ የጨዉ ባሕር ታድሶ ጥሩ ውሃ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለኒ ድማ “እዝ ማያት እዙይ፥ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ይውሕዝ ኣሎ፤ ናብ ጐልጐል ክወርድ፥ ናብ ባሕሪ ኸዓ ኽበፅሕ እዩ፤ ናብ ባሕሪ ምስ ኣተወ ድማ እቲ ማያት ክፍወስ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለኒ ድማ፡ እዚ ማያት እዚ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ይውሕዝ ኣሎ፡ ናብ ጐልጐል ኪወርድ ናብ ባሕሪ ኸኣ ኪበጽሕ እዩ። ናብ ባሕሪ ምስ ኣተወ ድማ፡ እቲ ማያት ኪጥዒ እዩ። |