Ezekiel 47:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ገመድ ኣብ ኢዱ ዝነበረ ሰብኣይ ድማ ናብ ምብራቕ ምስ ወጸ፡ ሽሕ እመት ለኪዑ፡ ብማይ ኣቢሉ ኣእተወኒ። እቲ ማያት ክሳዕ ቁርጭምጭሚት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውዮውም የመለኪያ ገመድ በእጁ ይዞ ወደ ምሥራቅ ወጣ፤ አንድ ሺህም ክንድ ለካ፤ በውኃውም ውስጥ አሻገረኝ፤ ውኃውም እስከ ቍርጭምጭሚት ደረሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውዬውም ገመዱን በእጁ ይዞ ወደ ምሥራቅ ወጣ አንድ ሺህም ክንድ ለካ፥ በውኃውም ውስጥ አሻገረኝ፥ ውኃም እስከ ቍርጭምጭሚት ደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውዬው ገመድ በእጁ ይዞ ወደ ምሥራቅ ወጣ፥ አንድ ሺህ ክንድ ለካ፥ በውኃውም ውስጥ አሳለፈኝ፥ ውኃውም እስከ ቁርጫምጭሚት ድረስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ብታኒ ልክያ ሜትርያ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ፥ አዋይ ዶልያ ባጋ ቢደ፥ ጎግያ ሃ ካሊደ፥ 1,000 ዋ ልኬዳ። ታና ሃ ግዱዋና ካለዳ፤ ሃይ ታዉ ሜሽ መቀ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He bitanii likkiyaa meetiriyaa bare kushiyan oyk'k'iide, away doliyaa bagga biide, goggiyaa haatsaa kaalliide, 1,000 wad'aa likkeedda. Taana haatsaa gidduwaana kaaletseedda; haatsay taw meeshi mek'etsaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He bitaney meezaaniza metire ba kushen oykkidi, arshe kessa bagga biidi goggiza haath kaallidi 1,000 wadha wadhdhides. Tanakka haaththaara kaaleththi pinththides; haaththazi taas qirphe gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታኔይ ሜዛኒዛ ሜቲሬ ባ ኩሼን ኦይኪዲ፥ ኣርሼ ኬሳ ባጋ ቢዲ ጎጊዛ ሃ ካሊዲ 1,000 ዋ ዋዴስ። ታናካ ሃራ ካሌ ፒንዴስ፤ ሃዚ ታስ ቂርጴ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡራይ ዋ ዎዶሮ ባ ኩሸን ኦይክድ፥ ዶሎሀ ባጋ ብድ፥ ጎግያ ሃ ካልድ፥ እስ ሙኩሉ ዋስ። ታና ሃ ግዶራ ካለስ፤ ሃይ ታዉ ሹቁለ ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uray wadha wodoro ba kushen oykidi, doloha bagga bidi, goggiya haatha kaallidi, issi mukulu wadhis. Tana haatha giddora kaalethis; haathay taw shuqule gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያም ሰው የመለኪያውን ገመድ በእጁ ይዞ ወደ ምሥራቅ በመሄድ፣ አንድ ሺሕ ክንድ ለካ፤ ከዚያም እስከ ቍርጭምጭሚት በሚደርሰው ውሃ ውስጥ መራኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ሰው በያዘው የመለኪያ ገመድ ወደ ምሥራቅ የሚፈሰውን ውሃ በመከተል አንድ ሺህ ክንድ ለካ፤ በዚያም ውሃ እየተራመድኩ እንድሻገር አደረገኝ፤ ውሃውም እስከ ቊርጭምጭሚቴ ደረሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሰብኣይ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ኽወፅእ እንተሎ፥ ዝእምተሉ ገመድ ኣብ ኢዱ ነበሮ፤ ብእኡ ኸዓ ሽሕ እመት ኣመተ፤ በቲ ማያት ኣሳገረኒ፤ ክሳዕ ክሳድ እግረይውን በፅሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰብኣይ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ኺወጽእ ከሎ፡ ዚእምተሉ ገመድ ኣብ ኢዱ ነበሮ፡ ብእኡ ኸኣ ሽሕ እመት ኣመተ። በቲ ማያት ኣሳገረኒ፡ ክሳዕ ክሳድ እግረይ በጽሔ። |