Ezekiel 47:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንርእስኹምን ነቶም ኣባኻትኩም ዚቕመጡን ኣብ ማእከልኩም ውሉድ ዚወልዱን ጓኖት ርስቲ ጌርኩም ብዕጫ ዕድልዎ። ኣብታ ሃገር ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ከም እተወልዱ ድማ ኪዀኑኹም እዮም። ኣብ መንጎ ነገዳት እስራኤል ምሳኻ ርስቲ ኪህልዎም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእናንተና በእናንተ መካከል ለሚቀመጡ፥ በእናንተም መካከል ልጆችን ለሚወልዱ መጻተኞች ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ትካፈሉአታላችሁ፤ እነርሱም በእስራኤል ልጆች መካከል እንደ አሉ የሀገር ልጆች ይሆኑላችኋል፤ በእስራኤልም ነገዶች መካከል ከእናንተ ጋር ርስትን ይወርሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእናንተና በእናንተ መካከል ለሚቀመጡ በእናንተም መካከል ልጆችን ለሚወልዱ መጻተኞች ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ትካፈሉአታላችሁ፤ እነርሱም በእስራኤል ልጆች መካከል እንዳሉ የአገር ልጆች ይሆኑላችኋል፥ በእስራኤልም ነገዶች መካከል ከእናንተ ጋር ርስትን ይወርሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእናንተና በእናንተ መካከል ለሚቀመጡ በእናንተም መካከል ልጆች ለወለዱ ስደተኞች ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ትካፈሉአታላችሁ፤ እነርሱም በእስራኤል ልጆች መካከል እንዳሉ የአገር ልጆች ይሆኑላችኋል፥ በእስራኤልም ነገዶች መካከል ከእናንተ ጋር ርስትን ይወርሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተዉነ ህንተ ግዶን ናናቱዋ የሊደ ደእያ በተቶ ቢታ ላታ ኦደ ሻክተ። ኡንቱንታ ህንተ ህንተ ቢታን የለቴዳ እስራኤልያ አሳዳን ጼልተ። ኡንቱንቱ ህንተናና እትፐ እስራኤልያ ዛራቱዋና ጋድያ ሳማን አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttewunne hintte giddon naanatuwaa yeliide de'iyaa betetoo biittaa laata ootsiide shaakkite. Unttuntta hintte hintte biittan yeletteedda Israa'eeliyaa asaadan s'eellite. Unttunttu hinttenanna ittippe Israa'eeliyaa zaratuwaanna gadiyaa saaman akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Inttessinne intte giddon nayta yelidi diza betetas biitta laata histti gishite. Istta intte intte biittan yelettida Isra7eele asa mala xeellite. Istti inttenara issife Isra7eele zaretara gade saaman ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴሲኔ ኢንቴ ጊዶን ናይታ ዬሊዲ ዲዛ ቤቴታስ ቢታ ላታ ሂስቲ ጊሺቴ። ኢስታ ኢንቴ ኢንቴ ቢታን ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ማላ ጼሊቴ። ኢስቲ ኢንቴናራ ኢሲፌ ኢስራኤሌ ዛሬታራ ጋዴ ሳማን ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተነ ህንተ ግዶን ናአ የልድ ደእያ በተ አሳስ ላታ ቢታ ኦድ ሻክተ። ኤንታ ህንተ፥ ህንተ ቢታን የለትዳ እስራኤለ አሳዳ ፄልተ። ኤንቲ እስራኤለ ኮቻታራ ታይበትድ ቢታ ሳማን ሻከትድ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hintenne hinte giddon na7a yelidi de7iya bete asaas laata biitta oothidi shaakite. Enta hinte, hinte biittan yeletida Isra7eele asada xeellite. Enti Isra7eele kochatara taybetidi biitta saaman shaaketidi eko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለራሳችሁ፣ በመካከላችሁ ለሚኖሩት ልጆች ላሏቸው መጻተኞች ርስት አድርጋችሁ መድቡ፤ እነርሱንም እንደ እስራኤል ተወላጆች ቍጠሯቸው፤ እንደ እናንተ ከእስራኤል ነገዶች ርስት ይመደብላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘላቂ ርስትም ትሁንላችሁ፤ ልጆች ወልደው በመካከላችሁ የሚኖሩ ባዕዳንም ምድሪቱን በምትካፈሉበት ጊዜ የራሳቸው ድርሻ ይኑራቸው፤ እንደማንኛውም እስራኤላውያን ዜጋ ተቈጥረው ምድሪቱን ከሚካፈሉት ከእስራኤል ነገዶች ጋር ዕጣ እንዲጣልላቸው ያስፈልጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክኸውን ድማ እዩ፥ ንኣኻትኩምን ነቶም ኣብ ማእኸልኩም ዝነብሩ፥ ኣብ ማእኸልኩምውን ውሉድ ዝወልዱ ጓኖትን፥ ርስቲ ጌርኩም ብዕፃ ምቐልዋ፤ ንሳቶም ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል፥ ከም ደቂ ዓድኹም ክኾኑልኩም እዮም፤ ርስቲ ኽርስተዩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ንኣኻትኩምን ነቶም ኣብ ማእከልኩም ዚነብሩ፡ ኣብ ማእከልኩምውን ውሉድ ዚወልዱ ጓኖትን ርስቲ ጌርኩም ብዕጭ ምቐልዋ። ንሳቶም ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ከም ደቂ ዓድኹም ኪዀኑልኩም እዮም። ኣብ ማእከል ነገድ እስራኤል ከኣ ምሳኻትኩም ንርስቲ ኺርስተዩ እዮም። |