Ezekiel 47:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሸነኽ ምዕራብ ድማ ካብ ዶብ ኣትሒዙ ዓብዪ ባሕሪ ኪኸውን እዩ፣ ሓደ ሰብኣይ ናብ ሓማት ኽሳዕ ዚሰግር። እዚ ምዕራባዊ ሸነኽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምዕራቡም ድንበር ከደቡቡ ድንበር ጀምሮ እስከ ሐማት መግቢያ አንጻር ድረስ ታላቁ ባሕር ይሆናል። የምዕራቡ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምዕራቡም ድንበር ከደቡቡ ድንበር ጀምሮ እስከ ሐማት መግቢያ አንጻር ድረስ ታላቁ ባሕር ይሆናል። የምዕራቡ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምዕራቡ ድንበር ከደቡቡ ድንበር ጀምሮ እስከ ሐማት መግቢያ አንጻር ድረስ ታላቁ ባሕር ይሆናል። ይህም የምዕራቡ ድንበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አዋይ ዉልያ ባጋ ዛዋይ ሜድተራነ አባ ግዲደ፥ ሁጲሳ ባጋና አደ ሀማተን ዛዋቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Away wulliyaa bagga zaway Meediteraane Abbaa gidiide, huup'issa baggana aad'd'iide Hamaaten zawatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Arshe geloso bagga zaway Mediteraane Abba gididi, pudeha baggara kanththidi Hamaate gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣርሼ ጌሎሶ ባጋ ዛዋይ ሜዲቴራኔ ኣባ ጊዲዲ፥ ፑዴሃ ባጋራ ካንዲ ሃማቴ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዉሎሀ ባጋ ዛዋይ መደትራነ አባ ግድድ፥ ፑደሀ ባጋራ ሀማታ ስንራ ካንድ ዉሎሀ ባጋ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Wuloha bagga zaway Medetiraane Abbaa gididi, pudeha baggara Hamaata sinthara kanthidi wuloha bagga gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምዕራቡ በኩል ወሰኑ ከሐማት መግቢያ ፊት ለፊት እስካለው ቦታ ድረስ ታላቁ ባሕር ይሆናል፤ ይህም የምዕራቡ ወሰን ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የምዕራቡ ድንበር የሜድትራኒያን ባሕር ሆኖ፥ እስከ ሐማት መግቢያ አንጻር ድረስ ይደርሳል። ይህም የምዕራቡ ድንበር ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እቲ ወገን ምዕራብ ድማ፥ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ኻብ ወሰን ደቡብ ክሳዕ መንፅር ሃማት እዩ፤ እዙይ እቲ ወገን ምዕራብ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ወገን ምዕራብ ድማ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ኻብ ወሰን ደቡብ ክሳዕ መንጽር ሃማት እዩ። እዚ እቲ ወገን ምዕራብ እዩ። |