Ezekiel 47:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሸነኽ ደቡብ ድማ ካብ ታማር ናብ ማያት ባእሲ ቃዴስ፡ ርባ ክሳዕ ዓብዪ ባሕሪ። እዚ ድማ ደቡባዊ ሸነኽ ንደቡብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የደቡቡም ድንበር ከታማር ጀምሮ እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውኃ እስከ ግብፅ ወንዝ እስከ ታላቁ ባሕር ይሆናል። የደቡቡም ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደቡቡም ድንበር ከታማር ጀምሮ እስከ ሜርባ ቃዴስ ውኃ እስከ ግብጽ ወንዝ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሆናል። የደቡቡ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የደቡቡም ድንበር ከታማር ጀምሮ እስከ ሜርባ ቃዴስ ውኃ፥ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሆናል። ይህም የደቡቡ ድንበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ገድሳ ባጋ ዛዋይ ታማራፐ ደንዲደ ቢደ፥ ማሪባ-ቃዴሳን ደእያ ፑልቱዋ ጋኬ። ሄዋፐ ሁጲሳና አዋይ ዉልያ ባጋ ኦይቅክቂደ፥ ግብጼ ሻፋ ካሊደ ቢደ፥ ሜድትራንያ አባ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Gedissa bagga zaway Taamaarappe denddiide biide, Mariiba-K'aadeesan de'iyaa pulttuwaa gakkee. Hewaappe huup'issana away wulliyaa bagga oyk'k'iide, Gibs'e Shaafaa kaalliide biide, Meeditiraaniyaa Abbaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Dugeha bagga zaway Taamaareppe dendi biidi, Mariiba Qaadeesen diza pulttozan gakkees. Hessafe pudeha baggafe arshe geloso bagga oykkidi Gibxe Shaafa kaalli biidi Mediteraane Abba gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዱጌሃ ባጋ ዛዋይ ታማሬፔ ዴንዲ ቢዲ፥ ማሪባ ቃዴሴን ዲዛ ፑልቶዛን ጋኬስ። ሄሳፌ ፑዴሃ ባጋፌ ኣርሼ ጌሎሶ ባጋ ኦይኪዲ ጊብጼ ሻፋ ካሊ ቢዲ ሜዲቴራኔ ኣባ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዱገሀ ባጋ ዛዋይ ታማራፐ ደንድድ፥ ማርባ ቃደሳን ደእያ ሃ ጋኬስ። ያፐ ግብፀ ሻፋፐ ብድ መደትራነ አባ ጋኬስ። ሄስ ዱገሀ ዛዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Dugeha bagga zaway Tamaarape dendidi, Mariba Qaadesan de7iya haatha gakees. Yaape Gibxe shaafape bidi Medetiraane Abbaa gakees. Hessi dugeha zawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደቡብ በኩል ወሰኑ ከታማር ይነሣና እስከ ሜሪባ ቃዴስ ውሃ ይደርሳል፤ ከዚያም የግብፅን ደረቅ ወንዝ ተከትሎ እስከ ታላቁ ባሕር ይዘልቃል፤ ይህ የደቡቡ ወሰን ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የደቡቡም ድንበር ከታማር ተነሥቶ እስከ መሪባ ቃዴስ ድረስ፥ ከዚያም ከግብጽ ሸለቆ እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር ይደርሳል፤ ይህም የደቡብ ድንበር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እቲ ወሰን ደቡብ ከዓ፥ ናብ ደቡብ ኣቢሉ፥ ካብ ታማር ሒዙ ኽሳዕ ማይ መሪባ ናይ ቃዴስ፥ በቲ ሩባ ግብፂ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ እዩ፤ እዙይ እቲ ናብ ደቡብ ዘብል ወሰን ደቡብ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ወገን ደቡብ ናብ ደቡብ ኣቢሉ ኸኣ ካብ ታማር ሒዙ ኽሳዕ ማይ መሪባ ናይ ቃዴስ፡ በቲ ርባ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ እዩ። እዚ እቲ ናብ ደቡብ ዜብል ወገን ደቡብ እዩ። |