Ezekiel 47:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሸነኽ ምብራቕ ድማ ካብ ሃውራንን ደማስቆን ጊልዓድን ካብ ምድሪ እስራኤል ኣብ ዮርዳኖስን ካብ ዶብ ክሳዕ ባሕሪ ባልቲክ ክትዕቀን። እዚ ድማ ምብራቓዊ ሸነኽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምሥራቁም ድንበር በሐውራን በደማስቆና በገለዓድ በእስራኤልም ምድር መካከል ዮርዳኖስ ይሆናል። ከሰሜኑ ድንበር ጀምሮ እስከ ምሥራቁ ባሕር እስከ ታማር ድረስ የምሥራቁ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምሥራቁም ድንበር በሐውራን በደማስቆና በገለዓድ በእስራኤልም ምድር መካከል ዮርዳኖስ ይሆናል። ከሰሜኑ ድንበር ጀምሮ እስከ ምሥራቁ ባሕር እስከ ታማር ድረስ የምሥራቁ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምሥራቁ ድንበር በሐውራንና በደማስቆ፤ በገለዓድና በእስራኤልም ምድር መካከል እስከ ዮርዳኖስ ይሆናል። ከሰሜኑ ድንበር ጀምሮ እስከ ምሥራቁ ባሕር እስከ ታማር ድረስ፤ ይህም የምሥራቁ ድንበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አዋይ ዶልያ ባጋ ዛዋይ ሀጻር-ኤናናፐ ደንዲደ፥ ዳማስቆፐነ ሀዉራናፐ ግዱዋና አ። ሄዋፐ ቃይ እስራኤልያፐነ ጋላኣደፐ ግዱዋን ደእያ ዮርዳኖሳ ሻፋን ዛዋቲደ፥ ማጽንያ አባ አደ ቢደ፥ ታማራ ካታማ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Away doliyaa bagga zaway Has'aari-Enaanappe denddiide, Damask'k'oppenne Hawuraanappe gidduwaana aad'd'ee. Hewaappe k'ay Israa'eeliyaappenne Gala'aadeppe gidduwaan de'iyaa Yorddaanoosa Shaafaan zawatiidde, Mas'iniyaa Abbaa aad'd'iidde biide, Taamaara katamaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Arshe kessa bagga zaway Haxaare-Enaanappe dendidi, Damasqofenne Hawuraaneppe giddora kanththees. Hessafe qasse Isra7eeleppenne Gala7aadeppe giddon diza Yordaanoose shaafan zawatishe, Maxine abba kanththi biidi Taamaare katama gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣርሼ ኬሳ ባጋ ዛዋይ ሃጻሬ-ኤናናፔ ዴንዲዲ፥ ዳማስቆፌኔ ሃዉራኔፔ ጊዶራ ካንስ። ሄሳፌ ቃሴ ኢስራኤሌፔኔ ጋላኣዴፔ ጊዶን ዲዛ ዮርዳኖሴ ሻፋን ዛዋቲሼ፥ ማጺኔ ኣባ ካን ቢዲ ታማሬ ካታማ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዶሎሀ ባጋ ዛዋይ ሀፃር-ኤናናፐ ደንድድ፥ ዳማስቆፈነ ሀዉራናፐ ግዱዋራ ካንስ። እስራኤለፐነ ጋላዳፐ ግዶን ደእያ ዮርዳኖሰ ሻፋን ዛዋትድ ማፅነ አባ ካንድ ታማረ ካታማ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Doloha bagga zaway Haxar-Enaanape dendidi, Damasqofenne Hawuranape gidduwara kanthees. Isra7eelepenne Galadape giddon de7iya Yordaanose shaafan zawatidi Maxine Abbaa kanthidi Tamaare katamaa gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምሥራቅ በኩል ወሰኑ በሐውራንና በደማስቆ መካከል፣ በገለዓድና በእስራኤል ምድር መካከል ዮርዳኖስ ይሆናል፤ የምሥራቁ ድንበር እስከ ምሥራቁ ባሕር ይወርድና እስከ ታማር ይዘልቃል፤ ይህም የምሥራቁ ወሰን ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የምሥራቁ ድንበር በደማስቆና በሐውራን መካከል አልፎ በዮርዳኖስ በኩል፥ በጊልዓድና በእስራኤል ምድር መካከል አልፎ ወደ ሙት ባሕርና እስከ ታማር ድረስ ነው። ይህም የምሥራቁ ድንበር ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብወገን ምብራቕ ድማ፥ ኣብ ማእኸል ሃውራንን ደማስቆን ጊልዓድን ምድሪ እስራኤልን ዮርዳኖስ እዩ፤ ካብ ወሰን ሰሜን ናብቲ ኣብ ምብራቕ ዘሎ ባሕሪ ኽትእምቱ ኢኹም፤ እዙይ እቲ ወገን ምብራቕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብወገን ምብራቕ ድማ ኣብ ማእከል ሃውራንን ደማስቆን ጊልዓድን ምድሪ እስራኤልን ዮርዳኖስ እዩ። ካብ ወሰን ሰሜን ናብቲ ኣብ ምብራቕ ዘሎ ባሕሪ ኽትእምቱ ኢኹም። እዚ እቲ ወገን ምብራቕ እዩ። |