Ezekiel 47:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዶብ ካብ ባሕሪ ሓሳሬናን፡ ዶብ ደማስቆ፡ ብሰሜን ናብ ሰሜን፡ ዶብ ሓማትን ኪኸውን እዩ። እዚ ድማ ሰሜናዊ ሸነኽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩ ከባሕሩ በደማስቆ ድንበር ላይ ያለው ሐጽርዔናን ይሆናል፥ በሰሜን በኩል የሐማት ድንበር አለ። የሰሜኑ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩ ከባሕሩ በደማስቆ ድንበር ላይ ያለው ሐጸርዔናን ይሆናል፥ በሰሜንም በኩል የሐማት ድንበር አለ። የሰሜኑ ድንበር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩ ከባሕሩ ጀምሮ እስከ የደማስቆ ድንበር ሰሜን የሆነው ሐጻርዔኖን ይሆናል፥ በሰሜንም በኩል የሐማት ድንበር አለ። ይህም የሰሜኑ ድንበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዎ እስራኤልያ ቢታዉ ዛዋይ ሀማታ ቢታ ሁጲሳ ባጋዉ አጊደ፥ ሜድተራነ አባፐ አዋይ ዶልያ ባጋ ቢደ፥ ዳማስቆ ቢታ ዛዋን ደእያ ሀጻር-ኤናና ካታማ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewoo Israa'eeliyaa biittaw zaway Hamaata biittaa huup'issa baggaw aggiide, Meediteraane Abbaappe away doliyaa bagga biide, Damask'k'o biittaa zawaan de'iyaa Has'aari-Enaana katamaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele zaway Hamaate biitta pudeha baggan aggidi, Mediteraane abbafe arshe kessa baggara biidi, Damasqo biitta zawan diza Haxaare-Enaane katama gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ዛዋይ ሃማቴ ቢታ ፑዴሃ ባጋን ኣጊዲ፥ ሜዲቴራኔ ኣባፌ ኣርሼ ኬሳ ባጋራ ቢዲ፥ ዳማስቆ ቢታ ዛዋን ዲዛ ሃጻሬ-ኤናኔ ካታማ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ቢታ ፑደሀ ባጋ ዛዋይ ሀማታ ቢታ ፑደሀ ባጋን አግድ፥ መደትራነ አባፈ ዶሎሀ ባጋ ብድ፥ ዳማስቆ ዛዋን ደእያ ሀፃር-ኤናና ካታማ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele biitta pudeha bagga zaway Hamaata biitta pudeha baggan aggidi, Medetiraane Abbaafe doloha bagga bidi, Damasqo zawan de7iya Haxar-Enaana katamaa gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወሰኑ ከባሕሩ በመነሣት፣ በሰሜኑ የደማስቆ ድንበር አድርጎ፣ የሐማትንም ዳርቻ ወደ ሰሜን ትቶ እስከ ሐጸርዔናን ይዘልቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም መሠረት ድንበሩ ከሜዲቴራኒያን ባሕር ተነሥቶ እስከ ሐጻር ዔኖን፥ እርሱም በደማስቆና በሐማት ድንበር በስተሰሜን እስካለው ቦታ ድረስ ይደርሳል፤ ይህም የሰሜኑ ድንበር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ካብ ባሕሪ ኽሳዕ ሓፃር ዔናን ወሰን ደማስቆ ክኸውን እዩ፤ ኣብ ሰሜን ድማ ወሰን ሃማት እዩ፤ እዙይ እቲ ወገን ሰሜን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ወሰን ካብ ባሕሪ ኽሳዕ ሓጻርዕናን ወሰን ደማስቆ ኪኸውን እዩ። ጻፎን ድማ ኣብ ሰሜን ወሰን ሃማት እዩ። እዚ እቲ ወገን ሰሜን እዮ። |