Ezekiel 46:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቢ እታ ሃገር ኣብ በዓላት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ቀረቡ ግና፡ እቲ ብሰሜናዊ ኣፍ ደገ ኣቢሉ ኼምልኽ ዚኣቱ፡ ብደቡባዊ ደገ ኣቢሉ ኪወጽእ ኣለዎ። ብደቡባዊ ኣፍ ደገ ዝኣቱ ድማ ብሰሜናዊ ኣፍ ደገ ክወጽእ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሀገሩ ሕዝብ ግን በየክብረ በዓሉ ቀን ወደ እግዚአብሔር ፊት በመጡ ጊዜ በሰሜን በር በኩል ሊሰግድ የሚገባው በደቡብ በር በኩል ይውጣ፤ በደቡብም በር የሚገባው በሰሜን በር በኩል ይውጣ፤ በፊት ለፊት ይውጣ እንጂ በገባበት በር አይመለስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገሩ ሕዝብ ግን በየክብረ በዓሉ ቀን ወደ እግዚአብሔር ፊት በመጡ ጊዜ በሰሜን በር በኩል ሊሰግድ የሚገባው በደቡብ በር በኩል ይውጣ፥ በደቡብም በር የሚገባው በሰሜን በር በኩል ይውጣ፤ በፊት ለፊት ይውጣ እንጂ በገባበቱ በር አይመለስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሪቱ ሕዝብ ግን በየክብረ በዓሉ ቀን ወደ ጌታ ፊት በመጡ ጊዜ በሰሜን በር በኩል ሊሰግድ የገባው በደቡብ በር በኩል ይውጣ፥ በደቡብ በር የገባው በሰሜን በር በኩል ይውጣ፤ በፊት ለፊት ባለው ይውጣ እንጂ በገባበት በር አይመለስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ሽን ሄ ቢታ አሳይ ባላ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ጎይናናዉ ይያ ዎደ፥ ጎይኖ ሁጲሳ ፐንግያና ገሌዳዋንቱ ገድሳ ፐንግያና ከስኖ፤ ቃይ ገድሳ ፐንግያና ገሌዳዋንቱ ሁጲሳ ፐንግያና ከስኖ። አይ አሳይነ ባረ ስንን ደእያ ፐንግያና ስት ጊደ ከሶፐ አትና፥ ባረ ገሌዳ ሳና ከሶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Shin he biittaa Asay baala gallassi Med'inaa Godaa sintsan goyinnanaw yiyaa wode, goyinoo huup'issa penggiyaanna geleeddawanttu gedissa penggiyaanna kesino; k'ay gedissa penggiyaanna geleeddawanttu huup'issa penggiyaanna kesino. Ay asaynne bare sintsan de'iyaa penggiyaanna sitti giide kesooppe attina, bare geleedda saana kesoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Gido attiin he biitta asay ba7aale gallas GODAA sinththan goynnanaas yiza wode, goynos pudeha bagga pengera gelidayti dugeha bagga pengera kezetto; qasse dugeha bagga pengera gelidayti pudeha bagga pengera kezetto. Ay asinne ba sinththan diza pengera sitti giidi kezo attiin ba gelidasora kezoppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጊዶ ኣቲን ሄ ቢታ ኣሳይ ባኣሌ ጋላስ ጎዳ ሲንን ጎይናናስ ዪዛ ዎዴ፥ ጎይኖስ ፑዴሃ ባጋ ፔንጌራ ጌሊዳይቲ ዱጌሃ ባጋ ፔንጌራ ኬዜቶ፤ ቃሴ ዱጌሃ ባጋ ፔንጌራ ጌሊዳይቲ ፑዴሃ ባጋ ፔንጌራ ኬዜቶ። ኣይ ኣሲኔ ባ ሲንን ዲዛ ፔንጌራ ሲቲ ጊዲ ኬዞ ኣቲን ባ ጌሊዳሶራ ኬዞፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳይ ባኣለ ጋላስ ጎዳ ጎይናናዉ ያ ዎደ ጎይናናዉ ፑደሀ ፐንግያራ ገልዳይሳት ጋርሳ ፐንግያራ ከዮ፤ ዱገሀ ፐንገራ ገልዳይሳት ፑደሀ ፐንገራ ከዮ። ኦንካ ባ ስንን ደእያ ፐንግያራ ስት ግድ ከዮፖ አትሽን፥ ባ ገልዳ ፐንግያራ ከዮፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asay ba7aale gallas Godaa goyinnanaw yaa wode goyinnanaw pudeha pengiyara gelidaysati garsa pengiyara keyo; dugeha pengera gelidaysati pudeha pengera keyo. Oonika ba sinthan de7iya pengiyara sitti gidi keyope attishin, ba gelida pengiyara keyopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በተወሰኑት በዓላት የምድሪቱ ሕዝብ በእግዚአብሔር ፊት በሚቀርብበት ጊዜ፣ ይሰግድ ዘንድ በሰሜን በር የገባ ሁሉ በደቡብ በር ይውጣ፤ በደቡብ በር የገባም በሰሜኑ በር ይውጣ፤ በፊት ለፊቱ ባለው በር ይመለስ እንጂ ማንም በገባበት በር አይውጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በማናቸውም የበዓል ቀን ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ለመስገድ በሚመጡበት ጊዜ በሰሜን ቅጽር በር የገቡት በደቡብ ቅጽር በር ይውጡ፤ በደቡብ ቅጽር በር የገቡትም በሰሜን ቅጽር በር ይውጡ፤ ማንም ሰው በገባበት በር አይውጣ፤ ነገር ግን በአንጻሩ ባለው በሌላ በር መውጣት አለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ህዝቢ እታ ምድሪ፥ በተን ዓበይቲ፥ በዓላት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ መፁ፥ እቲ ኽሰግድ ኢሉ በደገ ሰሜን ዝኣተወ፥ ብደገ ደቡብ ክወፅእ እዩ፤ እቲ ብደገ ደቡብ ዝኣተወ ድማ፥ ብደገ ሰሜን ክወፅእ እዩ፤ በታ ኣንፃራ ደኣ ኽወፅእ ኣለዎ እምበር፥ ሓደ እኳ በታ ዝኣተወላ ደገ ኣይምለስን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቢ እታ ሃገር በቲ ዓበይቲ በዓላት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ መጹ፡ እቲ ኺሰግድ ኢሉ ብደገ ሰሜን ዝኣተወ ብደገ ደቡብ ኪወጽእ፡ በታ ደገ ደቡብ ዝኣተወ ድማ ብደገ ሰሜን ኪወጽእ እዩ። በታ ኣንጻራ ደኣ ኺወጽእ እምበር፡ ሓደ እኳ በታ ዝኣተወላ ደገ ኣይኪምለስን እዩ። |