Ezekiel 46:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ መስዋእቲ ምግቢ የዳሉ፡ ንሓደ ብዕራይ ሓደ ኤፋ፡ ንሓደ ድዑል ድማ ኤፋ፡ ነቶም ከም ኢዱ ዜጥረዮም ገንሸል ድማ፡ ኣብ ክንዲ ኤፋ ድማ ሓደ ሂን ዘይቲ የዳሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለወይፈኑም አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለአውራውም በግ አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለጠቦቶቹም እጁ እንደ ቻለው ያህል፥ ለአንዱም የኢፍ መስፈሪያ አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ለእህሉ ቍርባን ያቅርብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለወይፈኑም አንድ የኢፍ መስፈሪያ ለአውራውም በግ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ለጠቦቶቹም እንደ ተቻለው ያህል፥ ለአንዱም የኢፍ መስፈሪያ አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ለእህሉ ቍርባን ያቅርብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለወይፈኑ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ለአውራው በግ አንድ የኢፍ መስፈሪያ የእህል ቁርባን ያቅርብ፥ ለጠቦቶቹም እጁ የቻለችውን ያህል፥ ለአንዱም የኢፍ መስፈሪያ አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ያቅርብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ኮሩማነ እት እት ዶርሳ ኦርግያ ያርሽያ ዎደ፥ ካ ያርሾ እት እት 17 ክሎ ግራመ ዛርጋነ ሄዙ ሄዙ ሊትሮ ዛይትያ እሞ። ዶርሳ ማራቱዋና ሺቅያ ካ ያርሹ ካፑ ባረዉ ሺሻናዉ ኮዬዳዋ ኬሻ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti korumaanne itti itti dorssaa orggiyaa yarshshiyaa wode, katsaa yarshshoo itti itti 17 kilo giraame zarggaanne heezzu heezzu liitiro zayitiyaa immo. Dorssaa maratuwaanna shiik'iyaa katsaa yarshshuu kaappuu barew shiishshanaw koyeeddawaa keeshshaa gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi wofanonne issi issi dharsho yarshiza wode, kaththa yarshos tammanne laappun kilo giraame gisttenne heedzdzu heedzdzu litiro zayte shiishshi immo. Dorsa laaqqatara shiiqiza kaththa yarshoy halaqay baas shiishshanaas koyidayssa keena gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ዎፋኖኔ ኢሲ ኢሲ ርሾ ያርሺዛ ዎዴ፥ ካ ያርሾስ ታማኔ ላፑን ኪሎ ጊራሜ ጊስቴኔ ሄ ሄ ሊቲሮ ዛይቴ ሺሺ ኢሞ። ዶርሳ ላቃታራ ሺቂዛ ካ ያርሾይ ሃላቃይ ባስ ሺሻናስ ኮዪዳይሳ ኬና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ ዎፋኖነ ኡርገ ዶርስ ያርሽያ ዎደ ካ ያርሾስ እስ እስ ታማነ ላፑን ክሎ ግራመ ግስተነ ሄ ሄ ልትሮ ዛይተ ሺሾ። ኡርገ ዶርሳታራ ሺቅያ ካ ያርሾይ ሀላቃይ ባዉ ሺሻናዉ ኮይዳይሳ መላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi wofaanonne urge dorsi yarshiya wode katha yarshos issi issi tammanne laapun kilo giraame gistenne heedzu heedzu litiro zayte shiisho. Urge dorsatara shiiqiya katha yarshoy halaqay baw shiishanaw koydaysa mela gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወይፈኑ ጋር አንድ የኢፍ መስፈሪያ፣ ከአውራው በግም ጋር አንድ የኢፍ መስፈሪያ የእህል ቍርባን ያቅርብ፤ ከበግ ጠቦቶቹ ጋር የሚቀርበው የእህል ቍርባን ደግሞ ሰውየው የወደደውን ያህል ይሁን፤ እያንዳንዱም የኢፍ መስፈሪያ የኢን መስፈሪያ ዘይት ይኑረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእያንዳንዱ ኰርማና ከእያንዳንዱ የበግ አውራ ጋር አንድ አንድ ኢፍ የእህል መባ ይሁን፤ እንዲሁም ከእያንዳንዱ የበግ ጠቦት ጋር የሚቀርበው መባ መስፍኑ ለመስጠት የፈቀደውን ያኽል ይሁን፤ ከእያንዳንዱም ኢፍ ጋር ሦስት ሊትር የወይራ ዘይት አብሮ ይቅረብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ መስዋእቲ ብልዒ፥ ነቲ ዝራብዕ ሓደ ኢፍ፥ ነቲ ድዑል ድማ ሓደ ኢፍ፥ ነቶም ጡበት ከም ርካቡ፥ ንነፍሲ ወከፍ ኢፍ ኸዓ ሓደ ኢን ዘይቲ ኸቕርብ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ መስዋእቲ ብልዒ ነቲ ዝራብዕ ሓደ ኤፋ፡ ነቲ ዱዑል ድማ ሓደ ኤፋ፡ ነቶም ገናሽልውን ከም ርካቡ፡ ንነፍሲ ወከፍ ኤፋ ኸኣ ሓደ ሂን ዘይቲ ኼቕርብ እዩ። |