Ezekiel 46:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኣርባዕተ መኣዝናት እቲ ኣጸድ፡ ንውሓት ኣርብዓ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሰላሳ እመት፡ እተተሓሓዘ ኣጸዳት ነበሮ፡ እዚ ኣርባዕተ መኣዝናት ሓደ መለክዒ ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ደ​ባ​ባዩ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ርዝ​መቱ አርባ ክንድ፥ ወር​ዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታ​ጠረ አደ​ባ​ባይ ነበረ፤ በማ​ዕ​ዘኑ ላሉ ለእ​ነ​ዚህ ለአ​ራቱ ስፍ​ራ​ዎች አንድ ልክ ነበ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአደባባዩ በአራቱ ማዕዘን ርዝመቱ አርባ ክንድ ወርዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታጠረ አደባባይ ነበረ፤ በማዕዘኑ ላሉ ለእነዚህ ለአራቱ ስፍራዎች አንድ ልክ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአደባባዩ በአራቱ ማዕዘን ርዝመቱ አርባ ክንድ ወርዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታጠረ አደባባይ ነበረ፤ በአራቱም ማዕዘን ያሉት እኩል ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቶ ኡባዉካ 40 ዋ፤ ጎምፓይካ 30 ዋ፤ ኦይዱ ማርያን ደእያ ዳባባቱካ እት ላገ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttoo ubbawukka 40 wad'aa; gomppaykka 30 wad'aa; oyddu mariyaan de'iyaa dabaabatuukka itti lagge.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas ubbaasikka zagoy 40 wadha; aahoteththaykka 30 wadha; oyddu gulan diza dabaabatikka issi gina.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ኡባሲካ ዛጎይ 40 ዋ፤ ኣሆቴይካ 30 ዋ፤ ኦይዱ ጉላን ዲዛ ዳባባቲካ ኢሲ ጊና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦይዱ ማዛነታን ደእያ ዳባባት እስ ግና፤ ኤንቲ ኦይታሙ ዋ አዱሰ፤ ሀስታሙ ዋ ኦርደ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Oyddu maazanetan de7iya dabaabati issi gina; enti oytamu wadha adusse; hastamu wadha orde.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በውጩ አደባባይ ባለው በአራቱ ማእዘን የታጠሩ አደባባዮች አሉ፤ ርዝመታቸው አርባ ክንድ፣ ወርዳቸውም ሠላሳ ክንድ ነበር፤ በአራቱም ማእዘን ያሉት አደባባዮች እኩል ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአራቱ ማእዘኖች ያሉት ትናንሽ አደባባዮች እኩል ነበሩ፤ እያንዳንዳቸውም አርባ ክንድ ርዝመትና ሠላሳ ክንድ ወርድ ነበራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብተን ኣርባዕተ መኣዝን እታ ዓፀድ ድማ፥ እተቘፀራ ዓፀዳት ነበራ፤ ምንዋሐን ኣርብዓ እመት፥ ወርደን ከዓ ሰላሳ እዩ፤ እዘን ኣርባዕተ ብመኣዝን ልክዐን ሓደ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብተን ኣርባዕተ መኣዝን እታ ኣጸድ ድማ እተቐጽራ ኣጸዳት ኣለዋ፡ ምንዋሔን ኣርብዓ እመት፡ ወርደን ከኣ ሰላሳ እዩ። እዘን ኣርባዕተ ብመኣዝንሲ ልክዔን ሓደ እዩ።