Ezekiel 46:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣርባዕተ መኣዝናት እቲ ኣጸድ፡ ንውሓት ኣርብዓ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሰላሳ እመት፡ እተተሓሓዘ ኣጸዳት ነበሮ፡ እዚ ኣርባዕተ መኣዝናት ሓደ መለክዒ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአደባባዩ በአራቱ ማዕዘን ርዝመቱ አርባ ክንድ፥ ወርዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታጠረ አደባባይ ነበረ፤ በማዕዘኑ ላሉ ለእነዚህ ለአራቱ ስፍራዎች አንድ ልክ ነበራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአደባባዩ በአራቱ ማዕዘን ርዝመቱ አርባ ክንድ ወርዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታጠረ አደባባይ ነበረ፤ በማዕዘኑ ላሉ ለእነዚህ ለአራቱ ስፍራዎች አንድ ልክ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአደባባዩ በአራቱ ማዕዘን ርዝመቱ አርባ ክንድ ወርዱም ሠላሳ ክንድ የሆነ የታጠረ አደባባይ ነበረ፤ በአራቱም ማዕዘን ያሉት እኩል ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቶ ኡባዉካ 40 ዋ፤ ጎምፓይካ 30 ዋ፤ ኦይዱ ማርያን ደእያ ዳባባቱካ እት ላገ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttoo ubbawukka 40 wad'aa; gomppaykka 30 wad'aa; oyddu mariyaan de'iyaa dabaabatuukka itti lagge. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttas ubbaasikka zagoy 40 wadha; aahoteththaykka 30 wadha; oyddu gulan diza dabaabatikka issi gina. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ኡባሲካ ዛጎይ 40 ዋ፤ ኣሆቴይካ 30 ዋ፤ ኦይዱ ጉላን ዲዛ ዳባባቲካ ኢሲ ጊና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦይዱ ማዛነታን ደእያ ዳባባት እስ ግና፤ ኤንቲ ኦይታሙ ዋ አዱሰ፤ ሀስታሙ ዋ ኦርደ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oyddu maazanetan de7iya dabaabati issi gina; enti oytamu wadha adusse; hastamu wadha orde. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በውጩ አደባባይ ባለው በአራቱ ማእዘን የታጠሩ አደባባዮች አሉ፤ ርዝመታቸው አርባ ክንድ፣ ወርዳቸውም ሠላሳ ክንድ ነበር፤ በአራቱም ማእዘን ያሉት አደባባዮች እኩል ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአራቱ ማእዘኖች ያሉት ትናንሽ አደባባዮች እኩል ነበሩ፤ እያንዳንዳቸውም አርባ ክንድ ርዝመትና ሠላሳ ክንድ ወርድ ነበራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብተን ኣርባዕተ መኣዝን እታ ዓፀድ ድማ፥ እተቘፀራ ዓፀዳት ነበራ፤ ምንዋሐን ኣርብዓ እመት፥ ወርደን ከዓ ሰላሳ እዩ፤ እዘን ኣርባዕተ ብመኣዝን ልክዐን ሓደ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብተን ኣርባዕተ መኣዝን እታ ኣጸድ ድማ እተቐጽራ ኣጸዳት ኣለዋ፡ ምንዋሔን ኣርብዓ እመት፡ ወርደን ከኣ ሰላሳ እዩ። እዘን ኣርባዕተ ብመኣዝንሲ ልክዔን ሓደ እዩ። |