Ezekiel 46:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ርስቱ ንሓደ ኻብ ባሮቱ ውህበት እንተ ሂቡ ግና፡ ክሳዕ ዓመት ሓርነት ናቱ ኪኸውን እዩ። ብድሕሪኡ ናብ መስፍን ይምለስ፡ ርስቱ ግና ንደቁ ምእንትኦም ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከአ​ገ​ል​ጋ​ዮቹ ለአ​ንዱ ከር​ስቱ ስጦታ ቢሰጥ እስከ ነፃ​ነት ዓመት ድረስ ለእ​ርሱ ይሁን፥ ከዚ​ያም በኋላ ለአ​ለ​ቃው ይመ​ለስ፤ ርስቱ ግን ለል​ጆቹ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከባሪያዎቹ ለአንዱ ከርስቱ ስጦታ ቢሰጥ እስከ ነጻነት ዓመት ድረሰ ለእርሱ ይሁን፥ ከዚያም በኋላ ለአለቃው ይመለስ፤ ርስቱ ግን ለልጆቹ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ከባርያዎቹ ለአንዱ ከርስቱ ስጦታ ቢሰጥ እስከ ነጻነት ዓመት ድረሰ ለእርሱ ይሁን፥ ከዚያም በኋላ ለመስፍኑ ይመለስለት፤ ርስቱ ለልጆቹ ብቻ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ካፑ ባረ ጋድያፐ ሻኪደ፥ ባረ ቆማቱዋፐ እቶ እሞፐ፥ እሻታማን ላይ ባላይ ጋካናዉ፥ ሄ ጋዲ አዋ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ካፖ ስሞ፤ ሄዌ ካፖ ግድያ ድራዉ፥ መናዉ አሳነ አ ናናቶ ላታ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin kaappuu bare gadiyaappe shaakkiide, bare k'oomatuwaappe ittoo immooppe, Ishatamantsa Laytsaa baalay gakkanaw, he gadii aawaa. Hewaappe guyyiyaan, kaappoo simmo; hewe kaappoo gidiyaa diraw, med'inaw aassanne Aa naanaatoo laataa gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin halaqay ba gadeppe shaakkidi ba aylletappe issaas immiko, ichchash tammanththa layththa ba7aaley gakkanaas he gadey izayssa. Hessafe guye halaqaas simmo; hessi halaqaas gidida gishshas mernaas izassinne iza naytas laata gidees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሃላቃይ ባ ጋዴፔ ሻኪዲ ባ ኣይሌታፔ ኢሳስ ኢሚኮ፥ ኢቻሽ ታማን ላይ ባኣሌይ ጋካናስ ሄ ጋዴይ ኢዛይሳ። ሄሳፌ ጉዬ ሃላቃስ ሲሞ፤ ሄሲ ሃላቃስ ጊዲዳ ጊሻስ ሜርናስ ኢዛሲኔ ኢዛ ናይታስ ላታ ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀላቃይ ባ ጋድያፐ ሻክድ፥ ባ አይለታፐ እሱዋስ እምኮ፥ እሻታማን ላይ ባለይ ጋካናዉ፥ ሄ ጋደይ እያባ ግዴስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ሀላቃስ ስሞ፤ ሄስ ሀላቃሳ ግድያ ግሾ፥ መርናዉ እያዉነ እያ ናይታስ ላታ ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin halaqay ba gadiyape shaakidi, ba aylletape issuwas immiko, Ishatamantho Laytha ba7aaley gakanaw, he gadey iyabaa gidees. Hessafe guye, halaqaas simmo; hessi halaqaasa gidiya gisho, merinaw iyawunne iya naytas laata gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ ገዥው ከርስቱ ላይ ከባሪያዎቹ ለአንዱ ቢሰጥ፣ ባሪያው ነጻ እስከሚወጣበት ዓመት ድረስ የራሱ ሊያደርገው ይችላል፤ ከዚያም ርስቱ ለገዥው ይመለስለታል፤ ርስቱም ለወንድ ልጆቹ ብቻ የሚተላለፍ ይሆናል፤ የእነርሱም ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በሥልጣን ላይ ያለው መስፍኑ የራሱ ድርሻ ከሆነው ርስት ከፍሎ ከአገልጋዮቹ ለአንዱ ቢሰጥ፥ በኀምሳ ዓመት ዞሮ በሚመጣው በኢዮቤልዩ ዓመት ለመስፍኑ ይመለስለት፤ ንብረቱ የራሱ ስለ ሆነ ይዞታው ለዘለዓለሙ የእርሱና የልጆቹ ብቻ መሆን አለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓደ ኻብ ኣገልገልቱ ኻብቲ ርስቱ መቒሉ፥ ውህብቶ እንተ ሃቦ ግና፥ እዚኣ ኽሳዕ ዓመት ሓራ፥ ናቱ ትኹን፤ ድሕሪዙይ ድማ ናብቲ ሓለቓ ትመለስ፤ ርስትነቱ ድማ ንደቁ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሓደ ኻብ ገላዉኡ ኻብቲ ርስቱ መቒሉስ ውህበት እንተ ሀቦ ግና፡ እዚኣ ክሳዕ ዓመት ሓራ ናቱ ትኹን። ድሕርዚ ኸኣ ናብቲ መስፍን ትመለስ። ርስትነቱ ድማ ንደቁ ኪኸውን እዩ።