Ezekiel 46:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፤ እቲ መስፍን ንሓደ ካብ ደቁ ህያብ እንተ ሂቡ ርስቱ ደቁ ክኸውን ኣለዎ፤ ውርሻኦም ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “አለቃው ከልጆቹ ለአንዱ ከርስቱ ስጦታ ቢሰጥ ለልጆቹ ይሁን፤ የርስት ይዞታ ይሆንላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አለቃው ከልጆቹ ለአንዱ ከርስቱ ስጦታ ቢሰጥ ለልጆቹ ይሁን፤ የርስት ይዞታ ይሆንላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መስፍኑ ከልጆቹ ለአንዱ ከርስቱ ስጦታ ቢሰጥ ለልጆቹ ይሁን፤ በውርስም ይዞታቸው ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ካፑ ባረ ጋድያፐ ሻኪደ፥ ባረ አቱማ ናናቱዋፐ እቶ እሞፐ፥ ሄዌ ሄ ናኣሳነ አ ናናቱዋስ ላታ ግዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Kaappuu bare gadiyaappe shaakkiide, bare attuma naanatuwaappe ittoo immooppe, hewe he na'aassanne Aa naanatuwaassi laataa gidee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY: halaqay ba gadeppe shaakkidi, ba attuma naytappe issaas immiko, hessi he naazassinne iza naytas laata gidees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ሃላቃይ ባ ጋዴፔ ሻኪዲ፥ ባ ኣቱማ ናይታፔ ኢሳስ ኢሚኮ፥ ሄሲ ሄ ናዛሲኔ ኢዛ ናስ ላታ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሀላቃይ ባ ጋድያፐ ሻክድ፥ ባ አደ ናይታፐ እሱዋስ እምኮ፥ ሄስ ሄ ናኣስነ እያ ናይታስ ላታ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Halaqay ba gadiyape shaakidi, ba adde naytape issuwas immiko, hessi he na7aasinne iya naytas laata gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ገዥው ከርስቱ ላይ ከወንድ ልጆቹ ለአንዱ ስጦታ ቢያደርግ፣ ያ ስጦታ ለዘሩ የሚተላለፍ ነው፤ በውርስም ንብረታቸው ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በሥልጣን ላይ ያለው መስፍን ከርስቱ ላይ ቀንሶ ከልጆቹ ለአንዱ ቢሰጥ ያ ርስት ለርሱና ለራሱ ቤተሰብ ጸንቶ ይቈያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቲ ሓለቓ ንሓደ ኻብቶም ደቁ ውህብቶ እንተ ሃቦ፥ ርስቱ እዩ፤ እዙይ ንደቁ ይኹን፤ ደቁ ዝወረስዎ ርስቶም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ መስፍን ንሓደ ኻብቶም ደቁ ውህበት እንተ ሀቦ፡ ርስቱ እዩ፡ እዚ ንደቁ ይኹን፡ ደቁ ዝወረስዎ ርስቶም እዩ። |