Ezekiel 46:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንግሆ ንግሆ ድማ በቲ ረቂቕ ሓርጭ ምእንቲ ኺልስልስ፡ ሻድሻይ ኤፋን ሲሶ ሂን ዘይቲን መስዋእቲ ምግቢ ኣዳሉ። ብናይ ዘለኣለም ስርዓት ንእግዚኣብሄር ወትሩ መስዋእቲ ምግቢ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም ጋር የእህልን ቍርባን፥ በኢን መስፈሪያ ሢሶ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ ስድስተኛ እጅ የስንዴ ዱቄትን፤ በየማለዳው ታቀርባለህ፤ ይህ የሚደረግ ዘለዓለማዊ ሥርዐት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም ጋር የእህልን ቍርባን፥ በኢን መስፈሪያ ሢሶ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ ስድስተኛ እጅ መልካም ዱቄትን፥ በየማለዳው ያቅርብ፤ ይህ በዘላለሙ ሥርዓት ለእግዚአብሔር የዘወትር የእህል ቍርባን ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም ጋር አንድ ስድስተኛ የኢፍ መስፈሪያ መልካም ዱቄትን መለወሻም የሚሆን በኢን መስፈሪያ ሢሶ ዘይት ማለዳ ማለዳ የእህልን ቁርባን ያቅርብ፤ ይህ የእህል ቁርባን ዘወትር ለጌታ የሚቀርብ ለዘለዓለሙ ሥርዓት ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋናካ ላኡ ክሎ ግራመ ሊ እት ሊትሮ ዛይትያን ሙናቀቲደ፥ ዎንታ ዎንታ ካ ያርሹዋ ግዲደ ሺቆ። ሀዌ ህንተ መና ጎዳዉ ሀች ሀች ሺሽያ ያርሹዋ ዎጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaanakka laa"u kilo giraame d'iilii itti liitiro zayitiyaan munak'ettiide, wontta wontta katsaa yarshshuwaa gidiide shiik'o. Hawe hintte Med'inaa Godaw hachchi hachchi shiishshiyaa yarshshuwaa wogaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessarakka nam7u kilo giraame dhiilley issi litiro zayten munuqettidi, maalado maalado kaththa yarsho gididi shiiqo. Hayssi intte GODAAS hach hach shiishshiza yarsho woga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳራካ ናምኡ ኪሎ ጊራሜ ሌይ ኢሲ ሊቲሮ ዛይቴን ሙኑቄቲዲ፥ ማላዶ ማላዶ ካ ያርሾ ጊዲዲ ሺቆ። ሃይሲ ኢንቴ ጎዳስ ሃች ሃች ሺሺዛ ያርሾ ዎጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ ናምኡ ክሎ ግራመ ለይ እስ ልትሮ ዛይተራ ሙኑቀትድ፥ ዎንታ ጉራ ካ ያርሾ ግድድ ሺቆ። ሄስ ህንተ ጎዳስ ጋላስ ጋላስ ሺሽያ ያርሾ ዎጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka nam7u kilo giraame dhiilley issi litiro zaytera munuqetidi, wonta guura katha yarsho gididi shiiqo. Hessi hinte Godaas gallas gallas shiishiya yarsho wogaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም ጋር አንድ ስድስተኛ የኢፍ መስፈሪያ ዱቄት መለወሻም የሚሆን የኢን መስፈሪያ ሢሶ ዘይት አድርገህ በየማለዳው የእህል ቍርባን አቅርብ፤ ይህን የእህል ቍርባን ለእግዚአብሔር ማቅረብም የዘላለም ሥርዐት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም ጋር በየማለዳው ሳያስታጒል ሁለት ኪሎ ያኽል የእህል ቊርባንና ለምርጡ ዱቄት መለወሻ እንዲሆን አንድ ሊትር ዘይት ያዘጋጃል። ይህም የዘወትር ሥርዓት ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ናይዝ መስዋእቲ ብልዒ፥ ሻድሻይ ኣፍ ኢፍ፥ መለስለሲ እቲ ሕሩጭ ከዓ፥ ሳልሳይ ኣፍ ኢን ዘይቲ፥ ንግሆ ኽተቕርብ ኢኻ፤ እዝ ንእግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእቲ ብልዒ እዙይ፥ ንሓዋሩ ስርዓት ንዅሉ ጊዜ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስናይዚ መስዋእቲ ብልዒ ሳድሳይ ኣፍ ኤፋ፡ መለስለሲ እቲ ሓርጭ ከኣ ሳልሳይ ኣፍ ሂን ዘይቲ ንግሆ ንግሆ ኸተቕርብ ኢኻ። እዚ ንእግዚኣብሄር ዚቕረብ መስዋእቲ ብልዒ እዚ ናይ ሓዋሩ ስርዓት ንዂሉ ጊዜ ኪኸውን እዩ። |