Ezekiel 46:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መስፍን ብፍቓዱ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ምስጋና እንተ ኣዳልዩሉ፡ ነቲ ናብ ምብራቕ ገጹ ዚጥምት ኣፍ ደገ ይኸፍተሉ፣ ከምቲ ብመዓልቲ ሰንበት ዝገበሮ ዚሓርር መስዋእቱን መስዋእታቱን ድማ የዳሉ። ፥ ሽዑ ክወጽእ ኣለዎ፤ ምስ ወጸ ድማ ሓደ ሰብ ነቲ ኣፍ ደገ ክዓጽዎ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቃ​ውም በፈ​ቃዱ የሚ​ያ​ቀ​ር​በ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ ወይም በፈ​ቃዱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ያ​ቀ​ር​በ​ውን የደ​ኅ​ን​ነ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት በአ​ቀ​ረበ ጊዜ፥ ወደ ምሥ​ራቅ የሚ​መ​ለ​ከ​ተው በር ይከ​ፈ​ት​ለት፤ በሰ​ን​በ​ትም ቀን እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ርግ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የደ​ኅ​ን​ነ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ያቅ​ርብ፤ ከዚ​ያም በኋላ ይውጣ፤ ከወ​ጣም በኋላ በሩ ይዘጋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቃውም በፈቃዱ የሚያቀርበውን መሥዋዕት፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ ወይም በፈቃዱ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበውን የደኅንነቱን መሥዋዕት፥ ባቀረበ ጊዜ፥ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር ይከፈትለት፥ በሰንበትም ቀን እንደሚያደርግ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነቱን መሥዋዕት ያቅርብ፤ ከዚያም በኋላ ይውጣ፥ ከወጣም በኋላ በሩ ይዘጋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መስፍኑ በፈቃዱ የሚያቀርበውን መሥዋዕት፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ ወይም የሰላሙን መሥዋዕት፥ በፈቃዱ ለጌታ የሚያቀርበውን መሥዋዕት ባቀረበ ጊዜ፥ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር ይከፈትለት፥ በሰንበትም ቀን እንደሚያደርግ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የሰላሙን መሥዋዕት ያቅርብ፤ ከዚያ በኋላ ይውጣ፥ ከወጣም በኋላ በሩ ይዘጋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካፑ ባረ ዶሱዋን እምያ ያርሹዋ፥ ጹግያ ያርሹዋ፥ ዎይ እትፐተ ያርሹዋ መና ጎዳዉ አህያ ዎደ፥ አዋይ ዶልያ ባጋ ግዶ ዳባባ ድርሳ ፐንጊ አዉ ዶየቶ። ባረ ጹግያ ያርሹዋ ዎይ እትፐተ ያርሹዋ ሳምባታ ጋላስ እ እምያዋዳን እሞ። ያቲደ እ ከሲደ ቢና፥ ድርሳ ፐንጊ ጎርደቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaappuu bare dosuwaan immiyaa yarshshuwaa, s'uuggiyaa yarshshuwaa, woy ittippetetsaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw ahiyaa wode, away doliyaa bagga giddo dabaabaa dirssaa penggii aw dooyetto. Bare s'uuggiyaa yarshshuwaa woy ittippetetsaa yarshshuwaa Sambbata gallassi I immiyaawaadan immo. Yaatiide I kesiide biina, dirssaa penggii gorddetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Halaqay ba dosan immiza yarshoza, xuugettiza yarshoza, woykko issifeteththa yarshoza GODAAS ehiza wode, arshey mokkiza bagga giddo dabaaba pengey izas doyetto. Ba xuuggi shiishshiza yarsho woykko issifeteththa yarsho Sambata gallas izi shiishshiza mala shiishshi immo. Histtidi izi kezidi biin dirsa pengey gordetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃላቃይ ባ ዶሳን ኢሚዛ ያርሾ፥ ጹጌቲዛ ያርሾዛ፥ ዎይኮ ኢሲፌቴ ያርሾዛ ጎዳስ ኤሂዛ ዎዴ፥ ኣርሼይ ሞኪዛሶ ባጋ ጊዶ ዳባባ ፔንጌይ ኢዛስ ዶዬቶ። ባ ጹጊ ሺሺዛ ያርሾዛ ዎይኮ ኢሲፌቴ ያርሾ ሳምባታ ጋላስ ኢዚ ሺሺዛ ማላ ሺሺ ኢሞ። ሂስቲዲ ኢዚ ኬዚዲ ቢን ዲርሳ ፔንጌይ ጎርዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀላቃይ ባ ዶሳን እምያ ያርሾ፥ ሄስካ ፁሳ ያርሾ ዎይኮ እስፈተ ያርሾ ጎዳስ ኤህያ ዎደ፥ ዶሎሀ ባጋ ድርሳ ፐንገይ እያዉ ዶየቶ። ባ ፁሳ ያርሹዋ ዎይኮ እስፈተ ያርሹዋ ሳምባታ ጋላስ እ ሺሸይሳዳ ሺሾ። እ ከይድ ብን፥ ድርሳ ፐንገይ ጎርደቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Halaqay ba dosan immiya yarsho, hessika xuussa yarsho woyko issifetetha yarsho Godaas ehiya wode, doloha bagga dirsa pengey iyaw dooyeto. Ba xuussa yarshuwa woyko issifetetha yarshuwa Sambaata gallas I shiisheysada shiisho. I keyidi bin, dirsa pengey gordeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ገዥው በፈቃዱ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕትም ሆነ የኅብረት መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ፣ በምሥራቅ ትይዩ የሆነው በር ይከፈትለት፤ በሰንበት ቀን እንደሚያደርገው ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕቱንም ሆነ የኅብረት መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ ከዚያ በኋላ ይወጣል፤ በሩም ይዘጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በሥልጣን ላይ ያለው መስፍን በሙሉ የሚቃጠልም ሆነ ወይም የደኅንነት መሥዋዕት በበጎ ፈቃደኛነት በግሉ ለእግዚአብሔር ማቅረብ ቢፈልግ ወደ ውስጠኛው አደባባይ የሚያስገባው የምሥራቁ በር ይከፈትለት፤ የመባውንም አቀራረብ በሰንበት ቀን በሚያደርገው ዐይነት ይፈጽም፤ እርሱም ወጥቶ ከሄደ በኋላ በሩ ይዘጋ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቲ ሓለቓ ኸዓ ናይ ፍቓዱ መስዋእቲ፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ምስጋና፥ ከም ፍቓዱ ንእግዚኣብሄር ከቕርብ እንተሎ፥ እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ ትከፈተሉ እሞ፥ ነቲ ዝቃፀል መስዋእትን፥ መስዋእቲ ምስጋናኡን፥ ከምቲ ናይ ሰንበት ገይሩ ከቕርብ እዩ፤ ድሕሪዙይ ኽወፅእ፥ ምስ ወፀ ድማ እታ ደገ ትተዐፆ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መስፍን ከኣ ናይ ፍቓዱ መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ምሕራር ወይስ መስዋእቲ ምስጋና ኸም ፍቓዱ ንእግዚኣብሄር ኬቕርብ ከሎ፡ እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ ይኽፈተሉ እሞ፡ ነቲ መስዋእቲ ምህራሩን መስዋእቲ ምስጋናኡን ከምቲ ናይ ሰንበት ገይሩ ኬቕርብ እዩ። ድሕርዚ ኺወጽእ፡ ምስ ወጸ ድማ፡ እታ ደገ ትተዐጾ።