Ezekiel 46:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ በዓላትን ኣብ በዓላትን ድማ መስዋእቲ ምግቢ ሓደ ኤፋ ንብዕራይ፡ ንሓደ ድዑልን ነቶም ገንሸላትን ከም ዝህቦም ሓደ ኤፋ፡ ኣብ ክንዲ ኤፋ ድማ ሓደ ሂን ዘይቲ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በበ​ዓ​ላ​ትና በክ​ብረ በዓል ቀኖች የእ​ህሉ ቍር​ባን ለወ​ይ​ፈኑ አንድ የኢፍ መስ​ፈ​ሪያ፥ ለአ​ውራ በጉ አንድ የኢፍ መስ​ፈ​ሪያ፥ ለጠ​ቦ​ቶ​ቹም እጁ እን​ደ​ሚ​ች​ለው ያህል፥ ለአ​ንድ የኢፍ መስ​ፈ​ሪያ ዱቄት አንድ የኢን መስ​ፈ​ሪያ ዘይት ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በበዓላትና በክብረ በዓል ቀኖች የእህሉ ቍርባን ለወይፈኑ አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለአውራ በጉ አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለጠቦቶቹም እንደሚቻለው ያህል፥ ለኢፍ መስፈሪያም አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በበዓላትና በክብረ በዓል ቀኖች የእህሉ ቁርባን ለወይፈኑ አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለአውራ በጉ አንድ የኢፍ መስፈሪያ፥ ለጠቦቶቹም እጁ የሰጠችውን ያህል፥ ለኢፍ መስፈሪያም አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ናሸቻ ጋላሳትዋንነ ላይ ባላቱዋን እት እት ኮሩማናነ እት እት ዶርሳ ኦርግያና ሺቅያ ካ ያርሹ እት እት 17 ክሎ ግራመ ዛርጋነ ሄዙ ሄዙ ሊትሮ ዛይተ ግዶ። ቃይ ዶርሳ ማራቱዋና ሺቅያ ያርሹ ካፑ ባረዉ ሺሻናዉ ኮዬዳዋ ኬሻ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Nashechchaa gallassatwaaninne laytsaa baalatuwaan itti itti korumaananne itti itti dorssaa orggiyaana shiik'iyaa katsaa yarshshuu itti itti 17 kilo giraame zarggaanne heezzu heezzu liitiro zayite gido. K'ay dorssaa maratuwaanna shiik'iyaa yarshshuu kaappuu barew shiishshanaw koyeeddawaa keeshshaa gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ufayssa gallassataninne layththa ba7aaletan issi issi wofanoranne issi issi dharshora shiiqiza kaththa yarshoy tammanne laappun kilo giraame gisttenne heedzdzu heedzdzu litiro zayte gido. Qasse dorsa laaqqatara shiiqiza yarshoy halaqay baas shiishshanaas koyidayssa keena gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኡፋይሳ ጋላሳታኒኔ ላይ ባኣሌታን ኢሲ ኢሲ ዎፋኖራኔ ኢሲ ኢሲ ርሾራ ሺቂዛ ካ ያርሾይ ታማኔ ላፑን ኪሎ ጊራሜ ጊስቴኔ ሄ ሄ ሊቲሮ ዛይቴ ጊዶ። ቃሴ ዶርሳ ላቃታራ ሺቂዛ ያርሾይ ሃላቃይ ባስ ሺሻናስ ኮዪዳይሳ ኬና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኡፋይሳ ጋላሳታንነ ላይ ባለታን እስ እስ ኮርማራነ እስ እስ ማራዝያራ ሺቅያ ካ ያርሾይ እስ እስ ታማነ ላፑን ክሎ ግራመ ግስተራ ሄ ሄ ልትሮ ዛይተራ ግዶ። ቃስ ኡርገ ዶርሳራ ሺቅያ ያርሾይ ሀላቃይ ባዉ ሺሻናዉ ኮይዳይሳ መላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ufaysa gallasataninne laytha ba7aaletan issi issi kormaranne issi issi maraziyara shiiqiya katha yarshoy issi issi tammane laapun kilo giraame gistera heedzu heedzu litiro zaytera gido. Qassi urge dorsaara shiiqiya yarshoy halaqay baw shiishanaw koydaysa mela gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በበዓላትና በተወሰኑት በዓላት፣ ከወይፈኑ ጋር አንድ የኢፍ መስፈሪያ፣ ከአውራ በጉም ጋር አንድ የኢፍ መስፈሪያ የእህል ቍርባን ያቅርብ፤ ከበግ ጠቦቶቹ ጋር የሚያቀርበው የእህል ቍርባን ግን ሰውየው የወደደውን ያህል ይሁን፤ እያንዳንዱም የኢፍ መስፈሪያ አንድ የኢን መስፈሪያ ዘይት ይኑረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በታላላቅና በታናናሽ በዓላት ቀኖች ከእያንዳንዱ ኰርማና ከእያንዳንዱ የበግ አውራ ጋር የሚቀርበው የኽህል መባ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ይሁን፤ ለእግዚአብሔር የሚሰግደው ሰው ከእያንዳንዱ የበግ ጠቦት ጋር የፈቀደውን ያኽል ያቅርብ። ከእያንዳንዱም የኢፍ መስፈሪያ መባ ጋር ሦስት ሊትር የወይራ ዘይት አብሮ ይቅረብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብበዓላትን ብመዓልቲ ኽብረ በዓላትን፥ እቲ መስዋእቲ ብልዒ ነቲ ዝራብዕ ሓደ ኢፍ፥ ነቲ ማጕላ ድማ ሓደ ኢፍ፥ ነቶም ጡበታትውን ከም ርካቡ፥ ነንሓደ ኢፍ ኸዓ፥ ሓደ ኢን ዘይቲ ኸቕርብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብበዓላትን ብበዓላት ዓመትን እቲ መስዋእቲ ብልዒ ነቲ ዝራብዕ ሓደ ኤፋ፡ ነቲ ድዑል ድማ ሓደ ኤፋ፡ ነቶም ገናሽልውን ከም ርካቡ፡ ነንሓደ ኤፋ ኸኣ ሓደ ሂን ዘይቲ ኬቕርብ እዩ።