Ezekiel 46:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፤ እቲ ናብ ምብራቕ ገጹ ዝጥምት ኣፍደገ ውሽጣዊ ቤት ፍርዲ ኣብተን ሽዱሽተ ናይ ስራሕ መዓልታት ክዕጾ ኣለዎ፤ ብሰንበት ግና ይኽፈት፡ ብመዓልቲ ሓዳስ ወርሒ ድማ ይኽፈት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በው​ስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባይ ወደ ምሥ​ራቅ የሚ​መ​ለ​ከ​ተው በር ሥራ በሚ​ሠ​ራ​በት በስ​ድ​ስቱ ቀን ተዘ​ግቶ ይቈይ፤ ነገር ግን በሰ​ን​በት ቀን ይከ​ፈት፤ በመ​ባቻ ቀንም ይከ​ፈት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በውስጠኛው አደባባይ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር ሥራ በሚሠራበት በስድስቱ ቀን ተዘግቶ ይቈይ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በመባቻ ቀን ይከፈት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በውስጠኛው አደባባይ ፊቱ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ይዘጋ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀን ይከፈት እንዲሁም በወር መባቻ ቀን ይከፈት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ግዶ ዳባባ ገልስያ አዋይ ዶልያ ባጋ ድርሳ ፐንጊ ኦሱዋ ጋላሳቱዋን ኡሱፑናቱዋንካ ጎርደቲደ ጋምኦ፤ ሽን ሳምባታ ጋላስነ አግናይ ጼርያ ጋላስ ዶየቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Giddo dabaabaa gelissiyaa away doliyaa bagga dirssaa penggii oosuwaa gallassatuwaan usuppunatuwaankka gorddettiide gam"o; shin Sambbata gallassinne aginay s'eeriya gallassi dooyetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ubbaa Haariza GODAY: giddo dabaaba gelththiza arshe kessa bagga dirsa pengey ooso gallas usuppunatankka gordetti gam7o; gido attiin Sambata gallassinne aginay xeeriza gallas doyetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ጊዶ ዳባባ ጌልዛ ኣርሼ ኬሳ ባጋ ዲርሳ ፔንጌይ ኦሶ ጋላስ ኡሱፑናታንካ ጎርዴቲ ጋምኦ፤ ጊዶ ኣቲን ሳምባታ ጋላሲኔ ኣጊናይ ጼሪዛ ጋላስ ዶዬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ግዶ ዳባባ ገልስያ ዶሎሀ ባጋ ድርሳ ፐንገይ ኡሱፑን ኦሶ ጋላሳታን ጎርደትድ ጋምኦ፤ ሽን ሳምባታ ጋላስነ አጌና ፄሮ ጋላሳን ዶየቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Giddo dabaaba gelsiya doloha bagga dirsa pengey usupun ooso gallasatan gordetidi gam7o; shin Sambaata gallasinne ageena xeero gallasan dooyeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ለምሥራቅ ትይዩ የሆነው የውስጠኛው አደባባይ በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ይዘጋ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በወር መባቻ ቀን ይከፈት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ወደ ውስጠኛው አደባባይ የሚያስገባው ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚያመለክተው በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ዝግ መሆን አለበት፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በየወሩ መባቻ ቀን ይከፈታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ፥ እታ ውሽጣዊት ዓፀድ በተን ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕ ክትዕፆ፥ ብመዓልቲ ሰንበት ግና ኽትክፈት፥ ብመዓልቲ ሰርቂ ወርሒውን ክትክፈት እያ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ እታ ውሽጣዊት ኣጸድ በተን ሹድሽተ መዓልቲ ዕዮ ኽትዕጾ ብመዓልቲ ሰንበት ግና ክትክፈት፡ ብመዓልቲ ሰርቂ ወርሒውን ክትክፈት እያ።