Ezekiel 46:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፤ እቲ ናብ ምብራቕ ገጹ ዝጥምት ኣፍደገ ውሽጣዊ ቤት ፍርዲ ኣብተን ሽዱሽተ ናይ ስራሕ መዓልታት ክዕጾ ኣለዎ፤ ብሰንበት ግና ይኽፈት፡ ብመዓልቲ ሓዳስ ወርሒ ድማ ይኽፈት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በውስጠኛው አደባባይ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር ሥራ በሚሠራበት በስድስቱ ቀን ተዘግቶ ይቈይ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀን ይከፈት፤ በመባቻ ቀንም ይከፈት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በውስጠኛው አደባባይ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር ሥራ በሚሠራበት በስድስቱ ቀን ተዘግቶ ይቈይ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በመባቻ ቀን ይከፈት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በውስጠኛው አደባባይ ፊቱ ወደ ምሥራቅ የሚመለከተው በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ይዘጋ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀን ይከፈት እንዲሁም በወር መባቻ ቀን ይከፈት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ግዶ ዳባባ ገልስያ አዋይ ዶልያ ባጋ ድርሳ ፐንጊ ኦሱዋ ጋላሳቱዋን ኡሱፑናቱዋንካ ጎርደቲደ ጋምኦ፤ ሽን ሳምባታ ጋላስነ አግናይ ጼርያ ጋላስ ዶየቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Giddo dabaabaa gelissiyaa away doliyaa bagga dirssaa penggii oosuwaa gallassatuwaan usuppunatuwaankka gorddettiide gam"o; shin Sambbata gallassinne aginay s'eeriya gallassi dooyetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY: giddo dabaaba gelththiza arshe kessa bagga dirsa pengey ooso gallas usuppunatankka gordetti gam7o; gido attiin Sambata gallassinne aginay xeeriza gallas doyetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ጊዶ ዳባባ ጌልዛ ኣርሼ ኬሳ ባጋ ዲርሳ ፔንጌይ ኦሶ ጋላስ ኡሱፑናታንካ ጎርዴቲ ጋምኦ፤ ጊዶ ኣቲን ሳምባታ ጋላሲኔ ኣጊናይ ጼሪዛ ጋላስ ዶዬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ግዶ ዳባባ ገልስያ ዶሎሀ ባጋ ድርሳ ፐንገይ ኡሱፑን ኦሶ ጋላሳታን ጎርደትድ ጋምኦ፤ ሽን ሳምባታ ጋላስነ አጌና ፄሮ ጋላሳን ዶየቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Giddo dabaaba gelsiya doloha bagga dirsa pengey usupun ooso gallasatan gordetidi gam7o; shin Sambaata gallasinne ageena xeero gallasan dooyeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ለምሥራቅ ትይዩ የሆነው የውስጠኛው አደባባይ በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ይዘጋ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በወር መባቻ ቀን ይከፈት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ወደ ውስጠኛው አደባባይ የሚያስገባው ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚያመለክተው በር በስድስቱ የሥራ ቀኖች ዝግ መሆን አለበት፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በየወሩ መባቻ ቀን ይከፈታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ፥ እታ ውሽጣዊት ዓፀድ በተን ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕ ክትዕፆ፥ ብመዓልቲ ሰንበት ግና ኽትክፈት፥ ብመዓልቲ ሰርቂ ወርሒውን ክትክፈት እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እታ ንምብራቕ እትርኢ ደገ እታ ውሽጣዊት ኣጸድ በተን ሹድሽተ መዓልቲ ዕዮ ኽትዕጾ ብመዓልቲ ሰንበት ግና ክትክፈት፡ ብመዓልቲ ሰርቂ ወርሒውን ክትክፈት እያ። |