Ezekiel 45:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ምድሪ ርስቱ ኣብ እስራኤል ኪኸውን እዩ፣ መሳፍነተይ ድማ ደጊም ንህዝበይ ኣይኪጭፍልቑን እዮም። እታ ዝተረፈት ምድሪ ድማ ከከም ነገዳቶም ንቤት እስራኤል ክህብዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ ይዞታ ይሆ​ን​ለ​ታል፤ የሕ​ዝቤ አለ​ቆ​ችም ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ምድ​ሪ​ቱን እንደ ነገ​ዳ​ቸው መጠን ይሰ​ጡ​አ​ቸ​ዋል እንጂ ሕዝ​ቤን ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አያ​ስ​ጨ​ን​ቋ​ቸ​ውም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም በእስራኤል ዘንድ ይዞታ ይሆንለታል፥ አለቆቼም ለእስራኤል ቤት ምድሪቱን እንደ ነገዳቸው መጠን ይሰጡአቸዋል እንጂ ሕዝቤን ከእንግዲህ ወዲህ አያስጨንቋቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ከምድሪቱ በእስራኤል ዘንድ ርስት ይሆንለታል፥ መሪዎቼ ሕዝቤን ከእንግዲህ ወዲህ አያስጨንቋቸውም፥ ነገር ግን ምድሪቱን ለእስራኤል ቤት እንደ ነገዳቸው ይሰጡአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ሳማይ እስራኤልያ ቢታ ካፖ ላታ ጋድያ ግዶ። ሀዋፐ ስንን ታ ካፓቱ ታ አሳ ኡቁኖፕኖ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረ ዛርያን ዛርያን ጋድያ አካናዳን ኦኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He saamay Israa'eeliyaa biittaa kaappoo laata gadiyaa gido. Hawaappe sintsan ta kaappatuu ta asaa uk'k'unnoppino; unttunttu Israa'eeliyaa Asay ubbay bare zariyaan zariyaan gadiyaa akkanaadan ootsino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gishay Isra7eele biitta halaqas laata gade gido. Hayssafe sinththan ta halaqati ta asa waayisoppetto; istti Isra7eele asay ubbay ba zaren zaren gade ekkana mala ooththetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጊሻይ ኢስራኤሌ ቢታ ሃላቃስ ላታ ጋዴ ጊዶ። ሃይሳፌ ሲንን ታ ሃላቃቲ ታ ኣሳ ዋዪሶፔቶ፤ ኢስቲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ዛሬን ዛሬን ጋዴ ኤካና ማላ ኦቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ግሾይ እስራኤለ ሀላቃስ ላታ ጋደ ግዶ። ህዛፐ ጉየ ታ ሀላቃት ታ አሳ ኡንኤፎ፤ ኤንቲ እስራኤለ አሳ ኡባይ ባ ኮቻን ኮቻን ቢታ ኤካናዳ ኦና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gishoy Isra7eele halaqaas laata gade gido. Hizape guye ta halaqati ta asaa un7ethofo; enti Isra7eele asa ubbay ba kochan kochan biitta ekanaada oothonna” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም መሬት በእስራኤል ምድር የገዥው ርስት ይሆናል። ከእንግዲህ ገዥዎቼ ሕዝቤን አይጨቍኑም፤ ነገር ግን የእስራኤል ቤት በየነገዳቸው ርስት እንዲይዙ ይፈቅዱላቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ክልል በእስራኤል ምድር መሪ ለሚሆነው መስፍን የርስት ድርሻ ይሆናል፤ ከዚህም በኋላ መሪዎች ሁሉ ሕዝቡን መጨቈን የለባቸውም፤ ነገር ግን ከሀገሪቱ ቀሪውን ምድር በሙሉ ለእስራኤል ነገዶች መተው ይኖርባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣሕሉቕ ከዓ፥ እታ ምድሪ ንቤት እስራኤል ከከም ነገዶም ክህብዎም እዮም እምበር፥ ድሕሪዙይ ንህዝበይ ኣይገፍዕዎምን፤ እዚኣስ ምድሩ፥ ኣብ እስራኤል ድማ ርስቱ ኽትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 መሳፍንተይ ከኣ እታ ምድሪ ንቤት እስራኤል ከከም ነገዶም ኪህብዎም እዮም እምበር፡ ድሕርዚ ንህዝበይ ኣይኪገፍዕዎምን፡ እዚኣስ ምድሩ፡ ኣብ እስራኤል ርስቱ ኽትከውን እያ።