Ezekiel 45:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ምድሪ ርስቱ ኣብ እስራኤል ኪኸውን እዩ፣ መሳፍነተይ ድማ ደጊም ንህዝበይ ኣይኪጭፍልቑን እዮም። እታ ዝተረፈት ምድሪ ድማ ከከም ነገዳቶም ንቤት እስራኤል ክህብዋ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም በእስራኤል ዘንድ ይዞታ ይሆንለታል፤ የሕዝቤ አለቆችም ለእስራኤል ቤት ምድሪቱን እንደ ነገዳቸው መጠን ይሰጡአቸዋል እንጂ ሕዝቤን ከእንግዲህ ወዲህ አያስጨንቋቸውም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም በእስራኤል ዘንድ ይዞታ ይሆንለታል፥ አለቆቼም ለእስራኤል ቤት ምድሪቱን እንደ ነገዳቸው መጠን ይሰጡአቸዋል እንጂ ሕዝቤን ከእንግዲህ ወዲህ አያስጨንቋቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ከምድሪቱ በእስራኤል ዘንድ ርስት ይሆንለታል፥ መሪዎቼ ሕዝቤን ከእንግዲህ ወዲህ አያስጨንቋቸውም፥ ነገር ግን ምድሪቱን ለእስራኤል ቤት እንደ ነገዳቸው ይሰጡአቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳማይ እስራኤልያ ቢታ ካፖ ላታ ጋድያ ግዶ። ሀዋፐ ስንን ታ ካፓቱ ታ አሳ ኡቁኖፕኖ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረ ዛርያን ዛርያን ጋድያ አካናዳን ኦኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He saamay Israa'eeliyaa biittaa kaappoo laata gadiyaa gido. Hawaappe sintsan ta kaappatuu ta asaa uk'k'unnoppino; unttunttu Israa'eeliyaa Asay ubbay bare zariyaan zariyaan gadiyaa akkanaadan ootsino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gishay Isra7eele biitta halaqas laata gade gido. Hayssafe sinththan ta halaqati ta asa waayisoppetto; istti Isra7eele asay ubbay ba zaren zaren gade ekkana mala ooththetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጊሻይ ኢስራኤሌ ቢታ ሃላቃስ ላታ ጋዴ ጊዶ። ሃይሳፌ ሲንን ታ ሃላቃቲ ታ ኣሳ ዋዪሶፔቶ፤ ኢስቲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ዛሬን ዛሬን ጋዴ ኤካና ማላ ኦቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ግሾይ እስራኤለ ሀላቃስ ላታ ጋደ ግዶ። ህዛፐ ጉየ ታ ሀላቃት ታ አሳ ኡንኤፎ፤ ኤንቲ እስራኤለ አሳ ኡባይ ባ ኮቻን ኮቻን ቢታ ኤካናዳ ኦና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gishoy Isra7eele halaqaas laata gade gido. Hizape guye ta halaqati ta asaa un7ethofo; enti Isra7eele asa ubbay ba kochan kochan biitta ekanaada oothonna” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም መሬት በእስራኤል ምድር የገዥው ርስት ይሆናል። ከእንግዲህ ገዥዎቼ ሕዝቤን አይጨቍኑም፤ ነገር ግን የእስራኤል ቤት በየነገዳቸው ርስት እንዲይዙ ይፈቅዱላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ክልል በእስራኤል ምድር መሪ ለሚሆነው መስፍን የርስት ድርሻ ይሆናል፤ ከዚህም በኋላ መሪዎች ሁሉ ሕዝቡን መጨቈን የለባቸውም፤ ነገር ግን ከሀገሪቱ ቀሪውን ምድር በሙሉ ለእስራኤል ነገዶች መተው ይኖርባቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሕሉቕ ከዓ፥ እታ ምድሪ ንቤት እስራኤል ከከም ነገዶም ክህብዎም እዮም እምበር፥ ድሕሪዙይ ንህዝበይ ኣይገፍዕዎምን፤ እዚኣስ ምድሩ፥ ኣብ እስራኤል ድማ ርስቱ ኽትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሳፍንተይ ከኣ እታ ምድሪ ንቤት እስራኤል ከከም ነገዶም ኪህብዎም እዮም እምበር፡ ድሕርዚ ንህዝበይ ኣይኪገፍዕዎምን፡ እዚኣስ ምድሩ፡ ኣብ እስራኤል ርስቱ ኽትከውን እያ። |