Ezekiel 45:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንውሓቱ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ካብ ስፍሓቱ ድማ ንሌዋውያን፡ ባሮት እታ ቤት፡ ንዕስራ ክፍሊ ርስቶም ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርዝመቱም ሃያ አምስት ሺህ፥ ወርዱም ዐሥር ሺህ የሆነ ስፍራ ለቤቱ አገልጋዮች ለሌዋውያን መኖሪያ ርስት ከሃያ ዕቃ ቤቶች ጋር ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርዝመቱም ሀያ አምስት ሺህ ወርዱም አሥር ሺህ የሆነ ዕፍራ ለቤቱ አገልጋዮች ለሌዋውያን ይሆናል፥ ለሚቀመጡባቸውም ከተሞች ለራሳቸውም የርስት ይዞታ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርዝመቱ ሀያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱም ዐሥር ሺህ ክንድ የሆነ ስፍራ ለቤቱ አገልጋዮች ለሌዋውያን ይሆናል፥ ሃያ ቤቶችም ለእነርሱ ርስት ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አትያ ታማነ ላኡ ክሎ ሜትረ ባጋ አዱቂያነ እቼሹ ክሎ ሜትረ ባጋ አክያ ሳአይ ጌሻ ጎልያን ኦያ ሌዋቱዋሳ ላታ ግዶ፤ ኡንቱንቱ ባረንቶ ደእያ ካታማቱዋ ሄዋን ኬጽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay attiyaa tammanne laa"u kilo meetire bagga aduk'k'iyaanne ichcheshu kilo meetire bagga aakkiyaa sa'ay Geeshsha Golliyaan ootsiyaa Leewatuwaassa laata gido; unttunttu barenttoo de'iyaa katamatuwaa hewan kees's'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse attiza tammanne nam7u kilo metire bagga aduqqizanne ichchash kilo metire bagga aakkiza sohoy Xoossa Keeththan ooththiza Lewetas laata gido; istti baas de7iza katamata hessan keexxetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣቲዛ ታማኔ ናምኡ ኪሎ ሜቲሬ ባጋ ኣዱቂዛኔ ኢቻሽ ኪሎ ሜቲሬ ባጋ ኣኪዛ ሶሆይ ጾሳ ኬን ኦዛ ሌዌታስ ላታ ጊዶ፤ ኢስቲ ባስ ዴኢዛ ካታማታ ሄሳን ኬጼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ አትዳ ታማነ ናምኡ ክሎ ምትረ ባጋ አዱቅያነ እቻሹ ክሎ ምትረ ባጋ ዳልግያ በሳይ ፆሳ ኬን ኦያ ሌወታስ ላታ ግዶ፤ ኤንቲ ባንታዉ ዱሳ ካታማታ ያን ኬፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi attida tammanne nam7u kilo mitire bagga aduqiyanne ichashu kilo mitire bagga dalgiya bessay Xoossaa keethan oothiya Leewetas laata gido; enti bantaw duussa katamata yan keexo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርዝመቱ ሃያ አምስት ሺሕ ክንድ፣ ወርዱ ዐሥር ሺሕ ክንድ ስፋት ያለው ስፍራ መኖሪያ ከተሞቻቸውን እንዲከትሙ በቤተ መቅደስ ለሚያገለግሉ ሌዋውያን ርስት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀሪው አጋማሽ ማለትም ርዝመቱ ኻያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱ ዐሥር ሺህ ክንድ የሆነው ቦታ ደግሞ በቤተ መቅደስ ለሌሎች ልዩ ልዩ አገልግሎት ለተመደቡት ሌዋውያን ርስት ይሆናል፤ ለእነርሱ መኖሪያ የሚሆኑ ከተሞችም በዚያ ይሠራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ዝምንዋሓ፥ ዓሰርተ ሽሕ ዝወርዳ፥ ነቶም ኣብታ ቤት ዘገልግሉ ሌዋውያን ዕስራ ኽፍሊ ቤት፥ ንርስቶም ክትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ዝምንዋሓ፡ ዓሰርተ ሽሕ ዝወርዳ ነቶም ኣብታ ቤት ዜገልግሉ ሌዋውያን ዕስራ ኽፍሊ ቤት ንርስቶም ክትከውን እያ። |