Ezekiel 45:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንውሓቱ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ካብ ስፍሓቱ ድማ ንሌዋውያን፡ ባሮት እታ ቤት፡ ንዕስራ ክፍሊ ርስቶም ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ርዝ​መ​ቱም ሃያ አም​ስት ሺህ፥ ወር​ዱም ዐሥር ሺህ የሆነ ስፍራ ለቤቱ አገ​ል​ጋ​ዮች ለሌ​ዋ​ው​ያን መኖ​ሪያ ርስት ከሃያ ዕቃ ቤቶች ጋር ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርዝመቱም ሀያ አምስት ሺህ ወርዱም አሥር ሺህ የሆነ ዕፍራ ለቤቱ አገልጋዮች ለሌዋውያን ይሆናል፥ ለሚቀመጡባቸውም ከተሞች ለራሳቸውም የርስት ይዞታ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ርዝመቱ ሀያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱም ዐሥር ሺህ ክንድ የሆነ ስፍራ ለቤቱ አገልጋዮች ለሌዋውያን ይሆናል፥ ሃያ ቤቶችም ለእነርሱ ርስት ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ አትያ ታማነ ላኡ ክሎ ሜትረ ባጋ አዱቂያነ እቼሹ ክሎ ሜትረ ባጋ አክያ ሳአይ ጌሻ ጎልያን ኦያ ሌዋቱዋሳ ላታ ግዶ፤ ኡንቱንቱ ባረንቶ ደእያ ካታማቱዋ ሄዋን ኬጽኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay attiyaa tammanne laa"u kilo meetire bagga aduk'k'iyaanne ichcheshu kilo meetire bagga aakkiyaa sa'ay Geeshsha Golliyaan ootsiyaa Leewatuwaassa laata gido; unttunttu barenttoo de'iyaa katamatuwaa hewan kees's'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse attiza tammanne nam7u kilo metire bagga aduqqizanne ichchash kilo metire bagga aakkiza sohoy Xoossa Keeththan ooththiza Lewetas laata gido; istti baas de7iza katamata hessan keexxetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኣቲዛ ታማኔ ናምኡ ኪሎ ሜቲሬ ባጋ ኣዱቂዛኔ ኢቻሽ ኪሎ ሜቲሬ ባጋ ኣኪዛ ሶሆይ ጾሳ ኬን ኦዛ ሌዌታስ ላታ ጊዶ፤ ኢስቲ ባስ ዴኢዛ ካታማታ ሄሳን ኬጼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ አትዳ ታማነ ናምኡ ክሎ ምትረ ባጋ አዱቅያነ እቻሹ ክሎ ምትረ ባጋ ዳልግያ በሳይ ፆሳ ኬን ኦያ ሌወታስ ላታ ግዶ፤ ኤንቲ ባንታዉ ዱሳ ካታማታ ያን ኬፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi attida tammanne nam7u kilo mitire bagga aduqiyanne ichashu kilo mitire bagga dalgiya bessay Xoossaa keethan oothiya Leewetas laata gido; enti bantaw duussa katamata yan keexo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ርዝመቱ ሃያ አምስት ሺሕ ክንድ፣ ወርዱ ዐሥር ሺሕ ክንድ ስፋት ያለው ስፍራ መኖሪያ ከተሞቻቸውን እንዲከትሙ በቤተ መቅደስ ለሚያገለግሉ ሌዋውያን ርስት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀሪው አጋማሽ ማለትም ርዝመቱ ኻያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱ ዐሥር ሺህ ክንድ የሆነው ቦታ ደግሞ በቤተ መቅደስ ለሌሎች ልዩ ልዩ አገልግሎት ለተመደቡት ሌዋውያን ርስት ይሆናል፤ ለእነርሱ መኖሪያ የሚሆኑ ከተሞችም በዚያ ይሠራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ዝምንዋሓ፥ ዓሰርተ ሽሕ ዝወርዳ፥ ነቶም ኣብታ ቤት ዘገልግሉ ሌዋውያን ዕስራ ኽፍሊ ቤት፥ ንርስቶም ክትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ዝምንዋሓ፡ ዓሰርተ ሽሕ ዝወርዳ ነቶም ኣብታ ቤት ዜገልግሉ ሌዋውያን ዕስራ ኽፍሊ ቤት ንርስቶም ክትከውን እያ።