Ezekiel 45:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቅድስቲ ኽፋል እታ ምድሪ ነቶም ንእግዚኣብሄር ኬገልግልዎ ዚቐርቡ ካህናት፡ ባሮት መቕደስ ይኹን። ቦታ ኣባይቶምን መቕደስ መቕደስን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከም​ድ​ርም የተ​ቀ​ደሰ የዕጣ ክፍል ይሆ​ናል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያገ​ለ​ግሉ ዘንድ ለሚ​ቀ​ርቡ ለመ​ቅ​ደሱ አገ​ል​ጋ​ዮች ለካ​ህ​ናቱ ይሆ​ናል፤ ለቤ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም የሚ​ሆን ስፍራ፥ ለመ​ቅ​ደ​ስም የሚ​ሆን የተ​ቀ​ደሰ ስፍራ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከምድርም የተቀደሰ የዕጣ ክፍል ይሆናል፤ እግዚአብሔርን ያገለግሉ ዘንድ ለሚቀርቡ ለመቅደሱ አገልጋዮች ለካህናቱ ይሆናል፥ ለቤቶቻቸውም የሚሆን ስፍራ ለመቅደስም የሚሆን የተቀደሰ ስፍራ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከምድሪቱም የተቀደሰ የዕጣ ክፍል ይሆናል፤ ጌታን ሊያገለግሉ ለሚቀርቡ ለመቅደሱ አገልጋዮች ለካህናቱ ይሆናል፥ ስፍራውም ለቤቶቻቸው መስሪያና ለመቅደስም የሚሆን የተቀደሰ ስፍራ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ጌሻ ጎልያ ግዶን መና ጎዳዉ ኦናዉ፥ አኮ ሺቅያ ቄሳቶ ዱማቴዳ ጌሻ ሳኣ ግዶ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጎልያ ኬጽያ ሳነ ጌሻ ጎልያዉካ ጌሻ ሳኣ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe Geeshsha Golliyaa giddon Med'inaa Godaw ootsanaw, aakko shiik'iyaa k'eesatoo dummateedda geeshsha sa'aa gido; k'ay unttunttu barenttu golliyaa kees's'iyaa saanne Geeshsha Golliyawukka geeshsha sa'aa gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessi Xoossa Keeththa giddon GODAAS ooththanaas, izakko shiiqiza qeesetas dummatida geeshshasoho gido; qasse istti bantta keeththa keexxiza sohonne Xoossa Keeththaska geeshshasoho gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲ ጾሳ ኬ ጊዶን ጎዳስ ኦናስ፥ ኢዛኮ ሺቂዛ ቄሴታስ ዱማቲዳ ጌሻሶሆ ጊዶ፤ ቃሴ ኢስቲ ባንታ ኬ ኬጺዛ ሶሆኔ ጾሳ ኬስካ ጌሻሶሆ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ፆሳ ኬ ግዶን ጎዳስ ሀጋዛናዉ፥ እያኮ ሺቅያ ካህነታስ ዱማትዳ ጌሻ በሲ ግዶ። ሄስ ካህነታ ኬይነ ፆሳ ኬይ ኬፀትያ በሰ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi Xoossa keetha giddon Godaas haggaazanaw, iyako shiiqiya kahinetas dummatida geeshsha bessi gido. Hessi kahineta keethaynne Xoossa keethay keexetiya besse gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሚያገለግሉና፣ በእግዚአብሔር ፊት ለአገልግሎት ለሚቀርቡ ካህናት፣ ቅዱስ የሆነ የምድሪቱ ክፍል ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ከጠቅላላው መሬት የተቀደሰ ክፍል ሆኖ ወደ እግዚአብሔር ቀርበው በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሚያገለግሉት ካህናት የተደለደለ ነው፤ ቦታውም ለካህናቱ መኖሪያና ለቤተ መቅደሱ መሥሪያ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ ቕድስቲ ግደ እታ ምድሪ፥ ነቶም ኣገልገልቲ መቕደስ ኮይኖም፥ ንእግዚኣብሄር ከገልግሉ ዝቐርቡ ኻህናት ክትከውን እያ፤ ነባይቶም ስፍራ፥ ንመቕደስውን ቅዱስ ቦታ ኽትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 እዛ ቅድስቲ ግደ እታ ሃገር ነቶም ኣገልገልቲ መቕደስ ኰይኖም፡ ንእግዚኣብሄር ኬገልግሉ ዚቐርቡ ኻህናት ክትከውን እያ። ነባይቶም ስፍራ፡ ንመቕደሰውን ቅዱስ ቦታ ኽትከውን እያ።