Ezekiel 45:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻብዓይ መዓልቲ ናይታ ወርሒ ድማ ንዅሉ ዚጠፍእን ንጹህን ከምኡ ግበር። ስለዚ ነቲ ገዛ ከተዓርቕዎ ኣለኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፤ ይኸውም ስለ ሳተውና ስለ በደለው ሁሉ ነው። እንዲሁ ስለ ቤቱ አስተስርዩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፥ ይኸውም ስለ ሳተውና ስላላወቀው ሁሉ ነው። እንዲሁም ስለ ቤቱ አስተስርዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፥ ይኸውም ስለሚስተውና ስለየዋሁ ነው። እንዲሁም ስለ ቤቱም አስተስርዩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦንነ ቆፐናን ዎይ ኤራና ዪደ ኦዳ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ አግናዉ ላፑን ጋላሳን ሄዋዳንካ ኦ። ያታደ ጌሻ ጎልያ ቱናተፐ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ooninne k'oppennaan woy erana d'ayiide ootseedda nagaraa atto giissanaw, aginaw laappuntsa gallassan hewaadankka ootsa. Yaataade Geeshsha Golliyaa tunatetsaappe geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oonikka qoppontta woykko erontta aggidi ooththida nagara atto giissanaas, aginaas laappunththa gallassan hessa malankka ooththa. Histtada Xoossa Keeththa tunateththafe geeshsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦኒካ ቆፖንታ ዎይኮ ኤሮንታ ኣጊዲ ኦዳ ናጋራ ኣቶ ጊሳናስ፥ ኣጊናስ ላፑን ጋላሳን ሄሳ ማላንካ ኦ። ሂስታዳ ጾሳ ኬ ቱናቴፌ ጌሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦንካ ቆፖና ዎይኮ ኤሮና ኦዳ ናጋራ አቶተስ፥ ሄ አጌናን ላፑን ጋላስ ሄሳዳ ኦ። ያታዳ ፆሳ ኬ ጌሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oonika qoponna woyko eronna oothida nagara atotethas, he ageenan laapuntho gallas hessada ootha. Yaatada Xoossa keetha geeshsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሰው ሳያስብ ወይም ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፤ ወር በገባ በሰባተኛው ቀን ይህን ታደርጋለህ፤ በዚህ ዐይነት ለቤተ መቅደሱ ታስተሰርያላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንም ሆን ብሎ ባለማሰብ ወይም ባለማወቅ ስለ ሠራው ኃጢአት ሁሉ በሰባተኛው ቀን እንደዚሁ ታደርጋለህ፤ በዚህ ሁኔታ ቤተ መቅደሱ እንዲቀደስ ታደርጋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሻውዐይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፥ ስለ እቲ ዝበደለን፥ ስለ እቲ ብገርሁ ዝሰሓተን፥ ከምኡ ኽትገብር ኢኻ፤ ነታ ቤትውን ከምኡ ኽትቢዘውዋ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሳብዐይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ ስለ እቲ ብጌጋ ዝኣበሰን ስለ እቲ ግሩህን ከምኡ ኽትገብር ኢኻ። ነታ ቤትውን ከምኡ ኸተበጅውዋ ኢኹም። |