Ezekiel 45:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ መንቅብ ዘይብሉ ብዕራይ ወሲድካ ነቲ መቕደስ ኣንጽህዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር ከወ​ሩም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ከመ​ን​ጋው ነውር የሌ​ለ​በ​ትን ወይ​ፈን ውሰድ፤ መቅ​ደ​ሱ​ንም አንጻ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ መቅደሱንም አንጻ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፥ መቅደሱንም አንጻ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮይሮ አግናን፥ ኮይሮ ጋላስ ትላ ቦላና እት ኮሩማ ጌሻ ጎልያ ጌሻናዉ ሺሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Koyiro aginaan, koyiro gallassi tilla bollaanna itti korumaa Geeshsha Golliyaa geeshshanaw shiishsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ubbaa Haariza GODAY: koyro aginan, koyro gallas borey baynda diza issi wofano Xoossa Keeththa geeshshanaas shiishsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ኮይሮ ኣጊናን፥ ኮይሮ ጋላስ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ዎፋኖ ጾሳ ኬ ጌሻናስ ሺሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኮይሮ አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖ ፆሳ ኬ ጌሻናዉ ሺሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Koyro ageenan, koyro gallasan borey bayna issi wofaano Xoossa keethaa geeshshanaw shiisha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በመጀመሪያው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፤ መቅደሱንም አንጻው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የመጀመሪያው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ምንም ነውር የሌለበት አንድ ወይፈን በመሠዋት ቤተ መቅደሱን ታነጻለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ካብታ ወርሒውን በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ንስኻ ጐደሎ ዘይብሉ ዝራብዕ ክትወስድ ኢኻ እሞ፥ ነታ መቕደስ ክተንፅሃ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በታ ቐዳመይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ መዓልቲ ንስኻ ጒድለት ዜብሉ ዝራብዕ ከትወስድ ኢኻ እሞ፡ ነታ መቕደስ ከተንጽሃ ኢኻ።