Ezekiel 45:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ መንቅብ ዘይብሉ ብዕራይ ወሲድካ ነቲ መቕደስ ኣንጽህዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ከመንጋው ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፤ መቅደሱንም አንጻ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ መቅደሱንም አንጻ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፥ መቅደሱንም አንጻ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮይሮ አግናን፥ ኮይሮ ጋላስ ትላ ቦላና እት ኮሩማ ጌሻ ጎልያ ጌሻናዉ ሺሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Koyiro aginaan, koyiro gallassi tilla bollaanna itti korumaa Geeshsha Golliyaa geeshshanaw shiishsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY: koyro aginan, koyro gallas borey baynda diza issi wofano Xoossa Keeththa geeshshanaas shiishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ኮይሮ ኣጊናን፥ ኮይሮ ጋላስ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ዎፋኖ ጾሳ ኬ ጌሻናስ ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኮይሮ አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖ ፆሳ ኬ ጌሻናዉ ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Koyro ageenan, koyro gallasan borey bayna issi wofaano Xoossa keethaa geeshshanaw shiisha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በመጀመሪያው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፤ መቅደሱንም አንጻው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የመጀመሪያው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ምንም ነውር የሌለበት አንድ ወይፈን በመሠዋት ቤተ መቅደሱን ታነጻለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ካብታ ወርሒውን በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ንስኻ ጐደሎ ዘይብሉ ዝራብዕ ክትወስድ ኢኻ እሞ፥ ነታ መቕደስ ክተንፅሃ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በታ ቐዳመይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ መዓልቲ ንስኻ ጒድለት ዜብሉ ዝራብዕ ከትወስድ ኢኻ እሞ፡ ነታ መቕደስ ከተንጽሃ ኢኻ። |