Ezekiel 45:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መስፍን ድማ ኣብ በዓላትን ኣብ ሰደስ ወርሕን ኣብ ሰናብትን ኣብ ኵሉ በዓላት ቤት እስራኤል ዚሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን መስዋእቲ መስተን የምጽእ። ነቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ከዳሉ ኣለዎ። መስዋእቲ እኽልን ዝሓርር መስዋእትን ንቤት እስራኤል ንምዕራቕ መስዋእቲ ምስጋንን ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በየ​በ​ዓ​ላ​ቱም፥ በየ​መ​ባ​ቻ​ውም፥ በየ​ሰ​ን​በ​ታ​ቱም በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት ዓመት በዓል ሁሉ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የመ​ጠ​ጡ​ንም ቍር​ባን መስ​ጠት በአ​ለ​ቃው ላይ ይሆ​ናል፤ እርሱ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ያስ​ተ​ሰ​ርይ ዘንድ የኀ​ጢ​አ​ቱን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የደ​ኅ​ን​ነ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ባል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየበዓላቱም በየመባቻውም በየሰንበታቱም በእስራኤልም ቤት ዓመት በዓል ሁሉ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን የመጠጡንም ቍርባን መስጠት በአለቃው ላይ ይሆናል፤ እርሱ ለእስራኤል ቤት ያስተሰርይ ዘንድ የኃጢአቱን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነቱን መሥዋዕት ያቀርባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በየበዓላቱ፥ በየመባቻው፥ በየሰንበታቱ፥ በእስራኤል ቤት ዓመት በዓል ሁሉ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቁርባን፥ የመጠጡን መሥዋዕት ማቅረብ በመስፍኑ ላይ ይሆናል፤ እርሱ ለእስራኤል ቤት ሊያስተሰርይ የኃጢአቱን መሥዋዕትና ስጦታውን፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የሰላሙን መሥዋዕት ያቀርባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካፑ ኦናዉ በስያ ኦሱ፥ እስራኤልያ አሳይ ቦንችያ ባላቱዋን፥ አግናይ ጼርያ ጋላሳትዋንነ ሳምባታቱዋን ጹግያ ያርሾቶ፥ ካ ያርሾቶነ ኡሻ ያርሾቶ ኮሽያዋ እሞ። እስራኤልያ አሳ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ ናጋራ ያርሾቱዋ፥ ካ ያርሾቶ፥ ጹግያ ያርሾቶነ እትፐተ ያርሾቶ ኡባዉ ኮሽያዋ እ እሞ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaappuu ootsanaw bessiyaa oosuu, Israa'eeliyaa Asay bonchchiyaa baalatuwaan, aginay s'eeriya gallassatwaaninne Sambbatatuwaan s'uuggiyaa yarshshotoo, katsaa yarshshotoonne ushshaa yarshshotoo koshiyaawaa immo. Israa'eeliyaa asaa nagaraa atto giissanaw, nagaraa yarshshotuwaa, katsaa yarshshotoo, s'uuggiyaa yarshshotoonne ittippetetsaa yarshshotoo ubbaw koshiyaawaa I immo» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Halaqazi Isra7eele asay bonchchiza ba7aaletan, aginay xeeriza gallassataninne Sambatatan xuuggiza yarshota, kaththa yarshotanne ushsha yarshota shiishshi immo. Isra7eele asa nagara atto giissanaas, nagara yarshota, kaththa yarshota, xuugettiza yarshotanne issifeteththa yarshota ubbaa izi shiishshi immo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃላቃዚ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቦንቺዛ ባኣሌታን፥ ኣጊናይ ጼሪዛ ጋላሳታኒኔ ሳምባታታን ጹጊዛ ያርሾታ፥ ካ ያርሾታኔ ኡሻ ያርሾታ ሺሺ ኢሞ። ኢስራኤሌ ኣሳ ናጋራ ኣቶ ጊሳናስ፥ ናጋራ ያርሾታ፥ ካ ያርሾታ፥ ጹጌቲዛ ያርሾታኔ ኢሲፌቴ ያርሾታ ኡባ ኢዚ ሺሺ ኢሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀላቃይ ኦያ ኦሶይ፥ እስራኤለ አሳይ ቦንችያ ባለታን፥ አጌና ፄሮን ሳምባታታ ጋላሳን፥ ፁሳ ያርሾ፥ ካ ያርሾነ ኡሻ ያርሾ ሺሾ። እስራኤለ አሳ ናጋራ አቶተስ ናጋራ ያርሾ፥ ካ ያርሾ፥ ፁሳ ያርሾነ እስፈተ ያርሾ ኮሽያባ እሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Halaqay oothiya oosoy, Isra7eele asay bonchiya ba7aaletan, ageena xeeron Sambaatata gallasan, xuussa yarsho, katha yarshonne ushsha yarsho shiisho. Isra7eele asaa nagara atotethas nagara yarsho, katha yarsho, xuussa yarshonne issifetetha yarsho koshshiyaba immo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በበዓላት፣ በወር መባቻና በሰንበታት፣ ለእስራኤል ቤት በተወሰኑት በዓላት ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት፣ የእህል ቍርባንና የመጠጥ ቍርባን ማቅረብ የገዥው ኀላፊነት ነው፤ ለእስራኤል ቤት ማስተስረያ እንዲሆንም የኀጢአት መሥዋዕት፣ የእህል ቍርባን፣ የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት ያቀርባል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለሚቃጠለው መሥዋዕት፥ ለእህል ቊርባንና ለመጠጥ ቊርባን በወር መባቻ፥ በሰንበቶች፥ በተወሰኑትም የእስራኤል ሕዝብ በዓላት እንዲቀርቡ የሚያስፈልጉትን ማዘጋጀት የመሪው ግዴታ ነው፤ ለእስራኤላውያን የኃጢአት ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መሥዋዕት፥ የእህሉን ቊርባን የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነትን ቊርባን ማዘጋጀት አለበት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓላፍነት እቲ ሓለቓ፥ ብበዓላትን ብሰርቂ ወርሕን ብሰናብትን፥ ብዅሉ በዓላት ዓመት ቤት እስራኤልን፥ ዝቃፀል መስዋእትን፥ መስዋእቲ ብልዕን፥ መስዋእቲ መስተን ክውፊ እዩ። ንሱ ንቤት እስራኤል መቤዘዊ ምእንቲ ኽገብረሎም፥ መስዋእቲ ሓጢኣትን፥ መስዋእቲ ብልዕን፥ ዝቃፀል መስዋእትን፥ መስዋእቲ ምስጋናን ከቕርብ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 መዚ እቲ መስፍንሲ ብበዓላትን ብሰርቂ ወርሕን ብሰናብትን ብዂሉ በዓላት ዓመት ቤት እስራኤልን መስዋእቲ ምሕራርን መስዋእቲ ብልዕን መስዋእቲ መስተን ኪውፊ እዩ። ንሱ ንቤት እስራኤል መበጀዊ ምእንቲ ኺገብረሎም መስዋእቲ ሓጢኣትን መስዋእቲ ብልዕን መስዋእቲ ምሕራርን መስዋእቲ ምስጋናን ኬቕርብ እዩ።