Ezekiel 45:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነታ ምድሪ ብዕጫ ርስቲ እንተ መቐልኩምዋ፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ፡ ቅድስቲ ኽፋል እታ ምድሪ ኣምጽኡ፡ ንውሓቱ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ ሻምብቆ፡ ስፍሓቱ ድማ ዓሰርተ ሽሕ ይኹን። ብኹሉ ደረቱ ኣብ ዙርያኡ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ርስ​ትም አድ​ር​ጋ​ችሁ ምድ​ርን በዕጣ በም​ታ​ካ​ፍ​ሉ​በት ጊዜ ከም​ድር የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን የዕጣ ክፍል መባ አድ​ር​ጋ​ችሁ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ። ርዝ​መቱ ሃያ አም​ስት ሺህ ክንድ፥ ወር​ዱም ሃያ ሺህ ክንድ ይሆ​ናል፤ በዳ​ር​ቻው ሁሉ ዙሪ​ያው የተ​ቀ​ደሰ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርስትም አድርጋችሁ ምድርን በዕጣ በምታካፍሉበት ጊዜ ከምድር የተቀደሰውን የዕጣ ክፍል መባ አድርጋችሁ ወደ እግዚአብሔር ታቀርባላችሁ። ርዝመቱ ሀያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱም ሀያ ሺህ ክንድ ይሆናል፤ በዳርቻው ሁሉ ዙሪያውን የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ርስት አድርጋችሁ ምድሪቱን በዕጣ በምታካፍሉበት ጊዜ ከምድሪቱ የተቀደሰውን ክፍል መባ አድርጋችሁ ወደ ጌታ ታቀርባላችሁ። ርዝመቱ ሀያ አምስት ሺህ ክንድ ወርዱም ሀያ ሺህ ክንድ ይሆናል፤ በዳርቻው ዙሪያ ሁሉ የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ቢታ ህንተ ላታናዉ ሳማን ሻክያ ዎደ፥ ሄ ቢታፐ እት ሳማ መና ጎዳዉ ዱማዪደ ዎተ። ሄዌካ ታማነ ላኡ ክሎ ሜትረነ ባጋ አዱቂያነ ታሙ ክሎ ሜትረ አክያ ሳኣ ግዶ። ሄ ሳአይ ኡባይካ ጌሻ ሳኣ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Biittaa hintte laattanaw saaman shaakkiyaa wode, he biittaappe itti saamaa Med'inaa Godaw dummayiide wotsite. Hewekka tammanne laa"u kilo meetirenne bagga aduk'k'iyaanne tammu kilo meetire aakkiyaa sa'aa gido. He sa'ay ubbaykka geeshsha sa'aa gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Biitta intte laattanaas saaman shaakkiza wode, he biittafe issi saamaa GODAAS dummasidi woththite. Hessika tammanne nam7u kilo metirenne bagga aduqqizanne tammu kilo metire aakkiza soho gido. He sohoy mulekka geeshshasoho gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ቢታ ኢንቴ ላታናስ ሳማን ሻኪዛ ዎዴ፥ ሄ ቢታፌ ኢሲ ሳማ ጎዳስ ዱማሲዲ ዎቴ። ሄሲካ ታማኔ ናምኡ ኪሎ ሜቲሬኔ ባጋ ኣዱቂዛኔ ታሙ ኪሎ ሜቲሬ ኣኪዛ ሶሆ ጊዶ። ሄ ሶሆይ ሙሌካ ጌሻሶሆ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ቢታ ላታናዉ ህንተ ሳማን ሻክያ ዎደ ሄ ቢታፈ እስ ሳማ ጎዳስ ዱማይተ። ሄስካ ታማነ ናምኡ ክሎ ምትረነ ባጋ አዱቅያነ ታሙ ክሎ ምትረ ዳልግያ በሰ ግዶ። ሄ በሳይ ኡባይ ጌሻ በሰ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Biittaa laattanaw hinte saaman shaakiya wode he biittafe issi saamaa Godaas dummayite. Hessika tammanne nam7u kilo mitirenne bagga aduqiyanne tammu kilo mitire dalgiya besse gido. He bessay ubbay geeshsha besse gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ምድሪቱን ርስት አድርጋችሁ በዕጣ በምትከፋፈሉበት ጊዜ፣ ርዝመቱ ሃያ አምስት ሺሕ ክንድ፣ ወርዱ ሃያ ሺሕ ክንድ የሆነውን አንዱን ክፍል፣ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ስፍራ አድርጋችሁ ስጡ፤ ስፍራውም በሙሉ ቅዱስ ይሆናል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድሪቱ ለእያንዳንዱ ነገድ በርስትነት በምትከፋፈልበት ጊዜ አንድ ዕጣ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል፤ እርሱም ርዝመቱ ኻያ አምስት ሺህ ክንድ፥ ወርዱም ኻያ ሺህ ክንድ ይሆናል፤ ጠቅላላውም ክልል የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣርከስ ነታ ምድሪ ርስቲ ኽትኮነኩም፥ ብዕፃ ኽትማቐልዋ እንተለኹም፥ ካብታ ምድሪ እተቐደሰ ኽፍሊ፥ ንእግዚኣብሄር መባእ ክተቕርቡ ኢኹም፤ ምንዋሓ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ እመት፥ ወርዳ ኸዓ ዓሰርተ ሽሕ እመት ክኸውን፥ ኣብ ዙርያኣ ብዅሉ ወሰናውን ቅድስቲ ኽትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ነታ ሃገር ርስቲ ኽትኰነኩም ብዕጻ ኽትማቐልዋ ኸሎኹም፡ ካብታ ሃገርስ እተቐደሰት ክፍሊ ንእግዚኣብሄር መባእ ከተቕርቡ ኢኹም። ምንዋሕ ኣዕስራን ሓሙሽተን ሽሕ እመት፡ ወርዳ ኸኣ ዓሰርተ ሽሕ እመት ኪኸውን፡ ኣብ ዙርያኣ ብዂሉ ወሰናውን ቅድስቲ ኽትከውን እያ።