Ezekiel 44:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከመይሲ፡ እንጌራይን ስብሐይን ደመይን እንተ ኣቕሪብካለይ፡ ብልበይ ዘይግዙር፡ ብስጋ ድማ ዘይግዙር፡ ኣብ መቕደሰይ ኪዀኑ፡ ንቤተይ ኬርክስዋ፡ ናብ መቕደሰይ ጓኖት ኣእተኻዮም፡ ንሳቶም ከኣ ሰባበሩኒ ብምኽንያት ኵሉ ፍንፉናትኩም ኪዳን ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንጀራዬን፥ ስብንና ደምን በምታቀርቡበት ጊዜ በመቅደሴ ውስጥ ይሆኑ ዘንድ ቤቴንም ያረክሱ ዘንድ፥ በልባቸውና በሥጋቸው ያልተገረዙትን እንግዶችን ሰዎች አግብታችኋልና፥ በርኵሰታችሁም ሁሉ ቃል ኪዳኔን አፍርሳችኋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንጀራዬን፥ ስብንና ደምን፥ በምታቀርቡበት ጊዜ በመቅደሴ ውስጥ ይሆኑ ዘንድ ቤቴንም ያረክሱ ዘንድ በልባቸውና በሥጋቸው ያልተገረዙትን እንግዶችን ሰዎች አግብታችኋልና፥ እነርሱም በርኵሰታችሁ ሁሉ ላይ ይጨመሩ ዘንድ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋልና ርኵሰታችሁ ሁሉ ይብቃችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምግቤን፥ ስብንና ደምን፥ በምታቀርቡበት ጊዜ ቤቴን እንዲያረክሱ በመቅደሴ ውስጥ እንዲሆኑ ያልተገረዘ ልብ፥ ያልተገረዘ ሥጋ ያላቸውን ባዕዳንን አግብታችኋል፥ በርኩሰታችሁም ሁሉ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ታዉ ታ ቁማ፥ ሞዋነ ሱ ያርሹዋ ኦደ ሺሽያ ዎደ፥ ዎዛናይነ አሹ ቃጻረትቤና አላጋ አሳቱዋ ታ ጌሻ ጎልያ ገልሲደ፥ ኡንቱንቱ አ ቱንሳናዳን ኦድታ። ህንተ ቱናተ ኡባ ቦላንካ ጉጂደ፥ ታ ቃላ ጫቁዋ ኮሌድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte taw ta k'umaa, mod'd'uwaanne suutsaa yarshshuwaa ootsiide shiishshiyaa wode, wozanaynne ashuu k'as's'arettibeenna allaga asatuwaa ta Geeshsha Golliyaa gelissiide, unttunttu Aa tunissanaadan ootseeddita. Hintte tunatetsaa ubbaa bollankka gujjiide, ta k'aalaa c'aak'uwaa koleeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte taas ta quma, modhdhonne suuththa yarsho ooththidi shiishshiza wode, wozinaynne ashoy qaxxarettontta allaga asata Xoossa Keeththa gelththidi istti iza tunisana mala ooththideta. Intte tunateththa ubbaa bollaka gujjidi ta caaqoza laallideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ታስ ታ ቁማ፥ ሞኔ ሱ ያርሾ ኦዲ ሺሺዛ ዎዴ፥ ዎዚናይኔ ኣሾይ ቃጻሬቶንታ ኣላጋ ኣሳታ ጾሳ ኬ ጌልዲ ኢስቲ ኢዛ ቱኒሳና ማላ ኦዴታ። ኢንቴ ቱናቴ ኡባ ቦላካ ጉጂዲ ታ ጫቆዛ ላሊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ታዉ ታ ካ፥ ሞዋነ ሱ ያርሾ ኦድ ሺሽያ ዎደ ዎዛናይነ አሾይ ቃፃረትቦና አላጋ አሳታ ፆሳ ኬ ገልስድ ታ ኬ ቱንስደታ፤ ታ ጫቁዋ መንደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte taw ta kathaa, modhuwanne suuthu yarsho oothidi shiishiya wode wozanaynne ashoy qaxaretiboona allaga asata Xoossa keethi gelsidi ta keethaa tunisideta; ta caaquwa menthideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአስጸያፊ ሥራችሁም ሌላ ምግብ፣ ሥብና ደም ስታቀርቡ ልባቸውንና ሥጋቸውን ያልተገረዙትን እንግዶች ወደ መቅደሴ በማስገባት ቤተ መቅደሴን አረከሳችሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አፈረሳችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስብንና ደምን ለእኔ የምግብ ቊርባን አድርጋችሁ በምታቀርቡበት ጊዜ ሊታዘዙኝ ፈቃደኞች ያልሆኑትን ያልተገረዙ ባዕዳን ወደ ተቀደሰው ስፍራዬ በማስገባት ቤተ መቅደሴን አርክሳችኋል፥ በረከሰውም ተግባራችሁ ሁሉ ቃል ኪዳኔን አፍርሳችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንጀራን ስብሕን ደምን ክተቕርቡ እንተለኹም፥ ንቤተይ ከርክስዋስ ነቶም ልቦም ዘይተገርዘ፥ ስጋኦምውን ዘይተገርዘ ጓኖት፥ ናብ መቕደሰይ ኣእቲኹምዎም ኢኹም እሞ፥ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ ዅሉ ርኽሰትኩም ኪዳነይ ኣፍረሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንጌራይን ስብሕን ደምን ከተቕርቡ ኸሎኹም፡ ንቤተይ ኬርክስዋስ ነቶም ልቦም ዘይተገዝረ፡ ስጋኦምውን ዘይተገዝረ ጓኖት ናብ መቕደሰይ ኣእቲኹምዎም ኢኹም እሞ፡ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ ዂሉ ጽያፍኩም ኪዳነይ ኣፍረሱ። |