Ezekiel 44:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቐዳማይ ካብ ኵሉ እቲ ቐዳማይ፡ ኵሉ መስዋእቲ ምግቢ ዅሉ፡ ካብ ኵሉ ዓይነት መስዋእቲ ምግቢኹም፡ ናይ ካህን ይኹን። በረኸት ምእንቲ ኼዕርፍ፡ ነቲ ቐዳማይ ጣይትኻ እውን ንኻህን ሃብዎ። ኣብ ገዛኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የበ​ኵ​ራቱ ሁሉ መጀ​መ​ሪያ ከየ​ዓ​ይ​ነቱ፥ ከቍ​ር​ባ​ና​ች​ሁም ሁሉ የማ​ን​ሣት ቍር​ባን ሁሉ ለካ​ህ​ናት ይሆ​ናል፤ በቤ​ታ​ች​ሁም ውስጥ በረ​ከት ያድር ዘንድ የአ​ዝ​መ​ራ​ች​ሁን ቀዳ​ም​ያት ለካ​ህ​ናቱ ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የበኵራቱ ሁሉ መጀመሪያ ከየዓይነቱ ከቍርባናችሁም ሁሉ የማንሣት ቍርባን ሁሉ ለካህናት ይሆናል፤ በቤታችሁም ውስጥ በረከት ያድር ዘንድ የዱቄታችሁን በኵራት ለካህናቱ ትሰጣላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የበኩራቱ ሁሉ መጀመሪያ፥ ስጦታ ሁሉ፥ ስጦታዎቻችሁ ሁሉ፥ ለካህናት ይሆናል፤ በቤትህም ውስጥ በረከት እንዲያድር የሊጣችሁን በኵራት ለካህን ትሰጣላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ ጋክያ ዱማ ዱማ ካዉ ኮይሮ አይፊነ ህንተ ጾሳዉ እምያ እሞታ ኡባይ ቄሳቱ ዋሳ። ህንተ ጎልያን አንጁ ሸምፓና ማላ፥ ህንተ ልያፐ ኮይሮ ኩሽያ ኡንቱንቶ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyiro gakkiyaa dumma dumma katsaw koyiro ayifiinne hintte S'oossaw immiyaa imotaa ubbay k'eesetuwaassa. Hintte golliyaan anjjuu shemppana mala, hintte d'iilliyaappe koyiro kushiyaa unttunttoo immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Koyro gakkiza dumma dumma kaththas koyro ayfeynne intte GODAAS immiza imota ubbay qeesetassa. Intte keeththan anjjoy shempana mala, intte dhiillefe koyro kushe isttas immite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኮይሮ ጋኪዛ ዱማ ዱማ ካስ ኮይሮ ኣይፌይኔ ኢንቴ ጎዳስ ኢሚዛ ኢሞታ ኡባይ ቄሴታሳ። ኢንቴ ኬን ኣንጆይ ሼምፓና ማላ፥ ኢንቴ ሌፌ ኮይሮ ኩሼ ኢስታስ ኢሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ ጋክያ ዱማ ዱማ ካ ፄራ አይፈይነ ህንተ ጎዳስ እምያ እሞታ ኡባይ ካህነታሳ። ህንተ ኬይ አንጀታና መላ ህንተ ልያፈ ኮይሮ ኩሽያ ኤንታዉ እምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro gakiya dumma dumma kathaa xeera ayfeynne hinte Godaas immiya imota ubbay kahinetassa. Hinte keethay anjetana mela hinte dhiilliyafe koyro kushiya entaw immite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፍሬ በኵራት ምርጥ የሆነው ሁሉ እንዲሁም ከልዩ ስጦታዎቻችሁ የመጀመሪያው ሁሉ ለካህናት ይሆናል፤ ለቤተ ሰዎቻችሁ ሁሉ በረከት እንዲሆን ከምድር የምታገኙትን መብል በኵራት ለእነርሱ ስጧቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የመከር መጀመሪያ የሆነውን ያማረውን በኲራትና ለእኔ የቀረበውን ስጦታ ሁሉ ካህናቱ ይውሰዱ፤ ሕዝቡም ሁልጊዜ እህል ሲፈጩ የዱቄቱን በኲራት ለካህናቱ መባ አድርገው ያበርክቱ፤ እኔም ይህንን ሁሉ የሚያደርጉትን ሕዝብ ቤታቸውን በበረከት እሞላዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ በዅሪ ፍርያትኩምን፥ ኵሉ መባእኹም ዝኾነ ይኹን መባእ ዘበለን ንኻህናት ይኹን፤ ንቤትኩም በረኸት ምእንቲ ኽሓድራ፥ በዅሪ ሕሩጭኩም ብዛዕባኡ ሃቡ።
Amharic Tigrinya 2011 በዂሪ ዂሉ ፍርያትኩምን፡ ኲሉ መባእኩም፡ ዝዀነ ይኹን መባእ ዘበለን ንኻህናት ይኹን። ንቤትኩም በረኸት ምእንቲ ኺሐድራስ፡ በዂሪ ሓሪጭኩም ንኻህን ሀቡ።