Ezekiel 44:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ንልኡል እዩ፤ እቲ መስፍን፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኪበልዕ ኣብኣ ተቐሚጡ ይቕመጥ፤ ብቐጽሪ እታ ኣፍ ደገ ኣትዩ ብመገዱ ክወጽእ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቃው ግን እርሱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እን​ጀራ ይበላ ዘንድ ይቀ​መ​ጥ​ባ​ታል፤ በበሩ ይገ​ባል፤ በዚ​ያም መን​ገድ ይወ​ጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቃው ግን እርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥበታል፤ በበሩ ደጀ ሰላም መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መስፍኑ ብቻ በጌታ ፊት ምግብ ለመብላት ይቀመጥበታል፤ በበሩ መተላለፊያ መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ እስራኤልያ ቄስያ ጻላላይ መና ጎዳ ስንን ኡክ ማናዉ ሄዋን ኡታና ዳንዳዬ። ፐንግያ ባራንዳና እ ገላናዉነ ከሳናዉ ዳንዳዬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Israa'eeliyaa k'eesiyaa s'alalay Med'inaa Godaa sintsan ukitsaa maanaw hewan uttana danddayee. Penggiyaa baranddaana I gelanawunne kesanaw danddayee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka Isra7eele halaqay GODAA sinththan uketh maanaas hessan uttana dandayees. Penge daaranchchara izi gelanaassinne kezanaas dandayees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኢስራኤሌ ሃላቃይ ጎዳ ሲንን ኡኬ ማናስ ሄሳን ኡታና ዳንዳዬስ። ፔንጌ ዳራንቻራ ኢዚ ጌላናሲኔ ኬዛናስ ዳንዳዬስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ እስራኤለ ሀላቃይ፥ ጎዳ ስንን ኡይ ማናዉ ያን ኡታናዉ ዳንዳኤስ። ፐንግያ ባራንዳራ እ ገላናዉነ ከያናዉ ዳንዳኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Isra7eele halaqay, Godaa sinthan uythi maanaw yan uttanaw danda7ees. Pengiya barandaara I gelanawunne keyanaw danda7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ፊት ይበላ ዘንድ በመግቢያው በር ገብቶ ውስጥ ሊቀመጥ የሚችለው ገዥው ራሱ ብቻ ነው፤ በመግቢያው መተላለፊያ በረንዳ እንደ ገባ መውጣትም የሚችለው በዚያው ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሆነ ሆኖ የሕዝቡ መሪ የተቀደሰውን የመሥዋዕት ኅብስት ለመብላት በዚያ መቀመጥ ይችላል፤ በመግቢያውም ክፍል ውስጠኛ ጫፍ በሚገኘው መተላለፊያ በኩል መግባትና መውጣት ይፈቀድለታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓለቓ ድማ ኸም ሓለቓ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጀራ ኽበልዕ ኣብኣ ኽቕመጥ እዩ፤ ንሱ ብመንገዲ ደገ እታ ገበላ ኽአቱ፥ ብኣኣ ኣቢሉውን ክወፅእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መስፍንሲ፡ መስፍን ስለ ዝዀነ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኺበልዕ፡ ኣብኣ ኪቕመጥ እዩ። ንሱ ብመገዲ ገበላ እታ ደገ ኺኣቱ ብእኣ ኣቢሉውን ኪወጽእ እዩ።