Ezekiel 44:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ንልኡል እዩ፤ እቲ መስፍን፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኪበልዕ ኣብኣ ተቐሚጡ ይቕመጥ፤ ብቐጽሪ እታ ኣፍ ደገ ኣትዩ ብመገዱ ክወጽእ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቃው ግን እርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥባታል፤ በበሩ ይገባል፤ በዚያም መንገድ ይወጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቃው ግን እርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥበታል፤ በበሩ ደጀ ሰላም መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መስፍኑ ብቻ በጌታ ፊት ምግብ ለመብላት ይቀመጥበታል፤ በበሩ መተላለፊያ መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ እስራኤልያ ቄስያ ጻላላይ መና ጎዳ ስንን ኡክ ማናዉ ሄዋን ኡታና ዳንዳዬ። ፐንግያ ባራንዳና እ ገላናዉነ ከሳናዉ ዳንዳዬ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Israa'eeliyaa k'eesiyaa s'alalay Med'inaa Godaa sintsan ukitsaa maanaw hewan uttana danddayee. Penggiyaa baranddaana I gelanawunne kesanaw danddayee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka Isra7eele halaqay GODAA sinththan uketh maanaas hessan uttana dandayees. Penge daaranchchara izi gelanaassinne kezanaas dandayees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢስራኤሌ ሃላቃይ ጎዳ ሲንን ኡኬ ማናስ ሄሳን ኡታና ዳንዳዬስ። ፔንጌ ዳራንቻራ ኢዚ ጌላናሲኔ ኬዛናስ ዳንዳዬስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ እስራኤለ ሀላቃይ፥ ጎዳ ስንን ኡይ ማናዉ ያን ኡታናዉ ዳንዳኤስ። ፐንግያ ባራንዳራ እ ገላናዉነ ከያናዉ ዳንዳኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Isra7eele halaqay, Godaa sinthan uythi maanaw yan uttanaw danda7ees. Pengiya barandaara I gelanawunne keyanaw danda7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር ፊት ይበላ ዘንድ በመግቢያው በር ገብቶ ውስጥ ሊቀመጥ የሚችለው ገዥው ራሱ ብቻ ነው፤ በመግቢያው መተላለፊያ በረንዳ እንደ ገባ መውጣትም የሚችለው በዚያው ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሆነ ሆኖ የሕዝቡ መሪ የተቀደሰውን የመሥዋዕት ኅብስት ለመብላት በዚያ መቀመጥ ይችላል፤ በመግቢያውም ክፍል ውስጠኛ ጫፍ በሚገኘው መተላለፊያ በኩል መግባትና መውጣት ይፈቀድለታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሓለቓ ድማ ኸም ሓለቓ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጀራ ኽበልዕ ኣብኣ ኽቕመጥ እዩ፤ ንሱ ብመንገዲ ደገ እታ ገበላ ኽአቱ፥ ብኣኣ ኣቢሉውን ክወፅእ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መስፍንሲ፡ መስፍን ስለ ዝዀነ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኺበልዕ፡ ኣብኣ ኪቕመጥ እዩ። ንሱ ብመገዲ ገበላ እታ ደገ ኺኣቱ ብእኣ ኣቢሉውን ኪወጽእ እዩ። |