Ezekiel 44:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ መቕደስ ናብ መቕደስ ናብ ውሽጣዊ ኣጸድ ምስ ኣተወ ድማ ኣብታ መቕደስ ከገልግል፡ መስዋእቲ ሓጢኣቱ የቕርብ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመቅደስም ውስጥ ያገለግል ዘንድ ወደ ውስጠኛው አደባባይ ወደ መቅደሱ በሚገባበት ቀን የኀጢአትን መሥዋዕት ያቅርብ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመቅደስም ውስጥ ያገለግል ዘንድ ወደ ውስጠኛው አደባባይ ወደ መቅደሱ በሚገባበት ቀን፥ የኃጢአትን መሥዋዕት ያቅርብ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቅደስም ውስጥ ሊያገለግል ወደ ውስጠኛው አደባባይ ወደ መቅደሱ በሚገባበት ቀን፥ የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቅርብ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ስሚደ፥ ጌሻ ሳኣን ኦናዉ ግዶ ዳባባ ብያ ጋላስ፥ ባረ ናጋራ ያርሹዋ ሺሾ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe simmiide, Geeshsha Sa'aan ootsanaw giddo dabaabaa biyaa gallassi, bare nagaraa yarshshuwaa shiishsho. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe simmidi Geeshshasohon ooththanaas giddo dabaaba biza gallas, ba nagaras yarsho shiishsho. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ሲሚዲ ጌሻሶሆን ኦናስ ጊዶ ዳባባ ቢዛ ጋላስ፥ ባ ናጋራስ ያርሾ ሺሾ። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ በሳን ሀጋዛናዉ ግዶ ዳባባ ገልያ ዎደ ባ ናጋራ ግሾ ያርሾ ሺሾ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha bessan haggaazanaw giddo dabaaba geliya wode ba nagaraa gisho yarsho shiisho” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመቅደሱ ለማገልገል፣ ወደ መቅደሱ ውስጠኛው አደባባይ በሚገባበት ቀን፣ ስለ ራሱ የኀጢአት መሥዋዕት ያቅርብ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአገልግሎት ወደ ውስጠኛው አደባባይ፥ ወደ መቅደሱ በሚገባበት ቀን ለኃጢአቱ መሥዋዕት ያቅርብ፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ኣብታ ውሽጣዊት ዓፀድ፥ ኣብ መቕደስ ከገልግል፥ ኣብ መቕደስ ዝኣትወላ መዓልቲ ኸዓ መስዋእቲ ሓጢኣቱ የቕርብ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ኣብታ ውሽጣዊት ኣጸድ ኣብ መቕደስ ኬገልግል፡ ኣብ መቕደስ ዚኣትወላ መዓልቲ ኸኣ፡ መስዋእቲ ሓጢኣቱ የቕርብ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |