Ezekiel 44:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዝዀነ ይኹን ምዉት ኬርክስዎም ኣይክቐርቡን እዮም። ኣቦ ወይ ኣደ ወይ ወዲ ወይ ጓል፡ ሰብኣይ ዘይነበሮም ሓው ወይ ሓፍቲ ግና ንርእሶም ከርክሱ ይኽእሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዳይረክሱም ወደ ሞተ ሰው አይግቡ፤ ነገር ግን ለአባት፥ ወይም ለእናት፥ ወይም ለወንድ ልጅ፥ ወይም ለሴት ልጅ፥ ወይም ለወንድም፥ ወይም ላልተዳረች እኅት ይርከሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዳይረክሱም ወደ ሞተ ሰው አይግቡ፤ ነገር ግን ለአባት ወይም ለእናት ወይም ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ ወይም ለወንድም ወይም ላልተዳረች እኅት ይርከሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዳይረክሱ ወደ ሞተ ሰው አይግቡ፤ ነገር ግን ለአባት ወይም ለእናት ወይም ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ ወይም ለወንድም ወይም ላላገባች እኅት ይርከሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ቄሲ ሀይቄዳ አሃኮ ሺቂደ፥ ባረና ቱንሶፖ። ግዶፐነ፥ ሀይቄዳዌ አዉዋ፥ ዎይ አቶ፥ ዎይ የሌዳ አቱማ ናኣ፥ ዎይ ማጫ ናኣ፥ ዎይ እሻ፥ ዎይ አስና ገላቤና ምቻቶ ግዶፐ፥ አሃ ቦቻናዉ ዳንዳዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «K'eesii hayk'k'eedda anhaakko shiik'iide, barena tunissoppo. Gidooppenne, hayk'k'eeddawe aawuwaa, woy aato, woy yeleedda attuma na'aa, woy mac'c'a na'aa, woy ishaa, woy asinaa gelabeenna michchato gidooppe, anhaa bochchanaw danddayee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Qeesey hayqqida ahaakko shiiqidi bana tunisoppo. Gidikkoka hayqqidayssi aawa, woykko aayo, woykko yelida attuma naa, woykko macca naa, woykko isha, woykko azina gelontta michcho gidikko bochchana dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቄሴይ ሃይቂዳ ኣሃኮ ሺቂዲ ባና ቱኒሶፖ። ጊዲኮካ ሃይቂዳይሲ ኣዋ፥ ዎይኮ ኣዮ፥ ዎይኮ ዬሊዳ ኣቱማ ና፥ ዎይኮ ማጫ ና፥ ዎይኮ ኢሻ፥ ዎይኮ ኣዚና ጌሎንታ ሚቾ ጊዲኮ ቦቻና ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካህነይ ሀይቅዳ አሀኮ ሺቅድ፥ ባና ቱንሶፖ። ግዶሽን፥ ሀይቅዳይ አዋ ዎይኮ አዮ ዎይኮ እያ አደ ናአ ዎይኮ ማጫ ናአ ዎይኮ እሻ ዎይኮ አዝና ገላቦና ምቾ ግድኮ ባና ቱንሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kahiney hayqida ahako shiiqidi, bana tunisopo. Gidoshin, hayqiday aawa woyko aayo woyko iya adde na7a woyko macca na7a woyko isha woyko azina gelaboonna micho gidiko bana tuniso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ካህን ወደ ሞተ ሰው ሬሳ በመጠጋት ራሱን አያርክስ፤ ይሁን እንጂ ሟች አባቱ ወይም እናቱ፣ ወንድ ልጁ ወይም ሴት ልጁ፣ ወንድሙ ወይም ያላገባች እኅቱ ብትሆን፣ ራሱን ማርከስ ይችላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከወላጆቹ አንዱ፥ ከልጆቹ አንዱ፥ ወይም ወንድሙ ወይም ያላገባች እኅቱ ካልሆኑ በቀር ማንኛውም ካህን የሌላ ሰው ሬሳ በመንካት ራሱን ማርከስ አይገባውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ከይረኽሱ፥ ናብ ምዉት ሰብ ኣይቕረቡ፤ በቦን እኖን ብወድን ጓልን ብሓውን ብዘይአእተወት ሓፍትን ጥራሕ ይርከሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከይረኽሱስ፡ ናብ ምዉት ሰብ ኣይቕረቡ፡ በቦን ኣደን፡ ብወድን ጓልን፡ ብሓውን ብዘይተኣትወት ሓብትን ጥራይ ይርከሱ። |