Ezekiel 44:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ዓሌት ቤት እስራኤል ኣዋልድ ወይ ቅድሚ ሕጂ ካህን ዝነበራ መበለት ደኣ እምበር፡ ንኣንስቶም መበለት ወይ ዝተባረረ ሰብ ኪወስዱ ኣይክእሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መበለቲቱንና የተፈታችይቱን አያግቡ፤ ከእስራኤል ቤት ዘር ግን ድንግሊቱን ወይም የካህን ሚስት የነበረችይቱን መበለት ያግቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መበለቲቱንና የተፈታችይቱን አያግቡ፤ ከእስራኤል ቤት ዘር ግን ድንግሊቱን ወይም የካህን ሚስት የነበረችይቱን መበለት ያግቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መበለቲቱንና የተፈታችውን ለሚስትነት አይውሰዱ፤ነገር ግን ከእስራኤል ቤት ዘር የሆነችውን ድንግል ወይም የካህን ሚስት የነበረችውን መበለት ይውሰዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አስናይ ሀይቄዳ፥ ዎይ የደቴዳ ማጫ አሳ አኮፕኖ። እስራኤልያ አሳፐ ጌላያቶ አክኖ፤ ዎይ አስናይ ቄስያ ግዲደ ደኢድ ሀይቄዳ ማጫ አሳ አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu asinay hayk'k'eedda, woy yedeteedda mac'c'a asaa akkoppino. Israa'eeliyaa asaappe geelayatto akkino; woy asinay k'eesiyaa gidiide de'iiddi hayk'k'eedda mac'c'a asaa akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta azinay hayqqida, woykko anjjetta bida maccas machcho ekkofetto. Isra7eele asaappe geela7o ekketto; woykko azinay qeese gididi dishe hayqqida maccassa ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣዚናይ ሃይቂዳ፥ ዎይኮ ኣንጄታ ቢዳ ማጫስ ማቾ ኤኮፌቶ። ኢስራኤሌ ኣሳፔ ጌላኦ ኤኬቶ፤ ዎይኮ ኣዚናይ ቄሴ ጊዲዲ ዲሼ ሃይቂዳ ማጫሳ ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ አዝን ሀይቅዳ፥ ዎይኮ ሳዮ ማጫስ ኤኮፎ። እስራኤለ አሳፐ ጌላኦ ኤኮ፤ ዎይኮ አዝናይ ካህነ ግድድ ደእሸ ሀይቅዳ ማጫስ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti azini hayqida, woyko sayo maccas ekofo. Isra7eele asaape geela7o eko; woyko azinay kahine gididi de7ishe hayqida maccas eko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መበለቶችን ወይም ፈት ሴቶችን አያግቡ፤ ነገር ግን ከእስራኤል ዘር የሆኑ ድንግሎችን ወይም የካህናት ሚስቶች የነበሩትን መበለቶች ማግባት ይችላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህን የሆነ ሁሉ ባልዋ የሞተባትን ወይም ከባልዋ የተፋታችውን ሴት ማግባት አይፈቀድለትም፤ ነገር ግን ድንግል የሆነችውን እስራኤላዊት ልጃገረድ ወይም ካህን የሆነ ባልዋ የሞተባትን ሴት ማግባት ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዘርኢ ቤት እስራኤል ዝኾነት ድንግል ወይ ሰበይቲ ኻህን ዝነበረት መበለት ደኣ ኸእትዉ እዮም እምበር፥ መበለት ወይ ፍትሕቲ ኣየእትዉን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ንህዝበይ ነቲ ኣብ መንጎ ቅዱስን ዘይቅዱስን ዘሎ ምፍላይ ኪምህርዎ፡ ነቲ ኣብ መንጎ ርኹስን ንጹህን ዘሎ ምልላይ ከኣ ኬፍልጥዎ እዮም። |