Ezekiel 44:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርእሶምውን ኣይኪላጽዩ፡ መሸፈኒኦምውን ኣይኪነውሑ። ርእሶም ጥራይ እዮም ክዕቅኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ራሳቸውንም አይላጩ፥ የራሳቸውንም ጠጕር ይከርከሙ እንጂ ጠጕራቸውን አያሳድጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራሳቸውንም አይላጩ የራሳቸውንም ጠጕር ይከርከሙ እንጂ ጠጕራቸውን አያሳድጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራሳቸውን አይላጩ፥ የተያዘ ጠጉራቸውንም አይልቀቁትም፥ ነገር ግን የራሳቸውን ጠጉር ይከርከሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ቄሳቱ ባረንቱ ሁጲያ ሜደቶፕኖ፥ ዎይ ባረንቱ ብናና አዱሶፕኖ፤ ባረንቱ ሁጲያ ልክያን ቃንጽስኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «K'eesetuu barenttu huup'iyaa meedettoppino, woy barenttu binnaanaa adussoppino; barenttu huup'iyaa likkiyaan k'ans's'issino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Qeeseti bantta hu7e meedettofetto, woykko bantta binana adussofetto; bantta hu7e likken qanxxisetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቄሴቲ ባንታ ሁኤ ሜዴቶፌቶ፥ ዎይኮ ባንታ ቢናና ኣዱሶፌቶ፤ ባንታ ሁኤ ሊኬን ቃንጺሴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካህነት ባንታ ሁጵያ ሜደቶፎ ዎይኮ አዱስድ ድቾፎ፤ ባንታ ሁጵያ ማራን ቃንፀቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kahineti banta huuphiya meedetofo woyko adussidi dichofo; banta huuphiya maaran qanxeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የራሳቸውን ጠጕር አይላጩት፤ ወይም አያርዝሙት፤ ነገር ግን ይከርክሙት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ካህናቱ ራሳቸውን መላጨትም ሆነ ጠጒራቸውን ማሳደግ አይገባቸውም፤ ነገር ግን ፀጒራቸውን በሚገባ ሁኔታ ያስተካክሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ፀጕሪ ርእሶም፥ በብሓፂሩ ደኣ ኽቘርፅዎ እዮም እምበር፥ ርእሶም ኣይላፅዩን፤ ፀጕሮም ድማ ኣየንውሑን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ጸጒሪ ርእሶምሲ በብሓጺሩ ደኣ ኪቘርጽዎ እዮም እምበር፡ ርእሶም ኣይኪላጽዩን፡ ጸጒሮም ድማ ኣይኬንውሑን እዮም። |