Ezekiel 44:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር በለኒ፤ እዚ ኣፍደገ እዚ ክዕጾ ኣለዎ፣ ክኽፈት የብሉን፣ ብእኡ ኣቢሉ ክኣቱ ዝኽእል ሰብ የለን፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብእኣ ኣትዩ እዩ እሞ፡ ስለዚ ክትዕጾ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ይህች በር ተዘግታ ትኖራለች እንጂ አትከፈትም፤ ሰውም አይገባባትም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶባታልና ተዘግታ ትኖራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል እንጂ አይከፈትም፥ ሰውም አይገባበትም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለኝ፦ ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል፤ አይከፈትምም፥ ሰውም አይገባበትም፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ ፐንጊ ጎርዱዋን ደእ ባሻናፐ አትና፥ ላኤን ዶየተና። አሳይካ አናና ገለና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ አናና ገሌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ፐንጊ ጎርዱዋን ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Ha penggii gordduwan de'i bashanaappe attina, laa"entso dooyettenna. Asaykka aanana gelenna; ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay aanana geleedda. Hewaa diraw, he penggii gordduwan de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tana ha pengey gordan de7anaappe attiin nam7anththo doyettenna. Asikka izara gelenna; ays giikko GODAA Isra7eele Xoossay izara gelides. Hessa gishshas he pengey gordan daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታና ሃ ፔንጌይ ጎርዳን ዴኣናፔ ኣቲን ናምኣን ዶዬቴና። ኣሲካ ኢዛራ ጌሌና፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢዛራ ጌሊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ሄ ፔንጌይ ጎርዳን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ሀ ፐንገይ ጎርዳን ዳናፐ አትሽን፥ ናምአን ዶየተና። ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ያራ ገልዳ ግሾ ኦንካ ያራ ገለና። ሄሳ ግሾ፥ ሄ ፐንገይ ጎርዳን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Ha pengey gordan daanape attishin, nam7antho dooyetenna. Goday Isra7eele Xoossay yaara gelida gisho oonika yaara gelenna. Hessa gisho, he pengey gordan daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “ይህ በር እንደ ተዘጋ ይኖራል፤ መከፈት የለበትም፤ ማንም አይገባበትም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና፤ ተዘግቶ ይኖራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ “ይህ በር እንደ ተዘጋ ይኖራል እንጂ ከቶ አይከፈትም፤ የእስራኤል አምላክ እኔ እግዚአብሔር የገባሁበት ስለ ሆነ፥ ማንም በዚህ በር መጠቀም አይችልም፤ ስለዚህም እንደ ተዘጋ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ በለኒ፥ እዛ ደገ እዚኣ ዕፅውቲ ትኹን፤ ኣይትከፈት ሰብውን ኣይእተዋ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣትዩላ እዩ እሞ፥ ስለዙይ ብዕፅውታ ትንበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ በለኒ፡ እዛ ደገ እዚኣ ዕጽውቲ ትኹን፡ ኣይትከፈት፡ ሰብውን ኣይእተዋ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣትዩላ እዩ እሞ፡ ስለዚ ብዕጽውታ ትንበር። |