Ezekiel 44:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ደጋዊ ኣጸድ፡ ናብ ደጋዊ ኣጸድ ናብ ህዝቢ ምስ ወጹ ድማ፡ ነቲ ዘገልግልዎ ክዳውንቶም ኣውጺኦም ኣብ ቅዱሳት ክፍልታት ይድቅስዎ፡ ካልእ ክዳውንቲ ድማ ይኽደኑ። ነቲ ህዝቢ ድማ ብክዳኖም ክቕድስዎ ኣይክእሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ውጭውም አደባባይ ወደ ሕዝብ በወጡ ጊዜ ያገለገሉበትን ልብሳቸውን ያውልቁ፤ በተቀደሰውም ዕቃ ቤት ውስጥ ያኑሩት፤ ሕዝቡንም በልብሳቸው እንዳይቀድሱ ሌላውን ልብስ ይልበሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ውጭውም አደባባይ ወደ ሕዝብ በወጡ ጊዜ ያገለገሉበትን ልብሳቸውን ያውልቁ በተቀደሰውም ዕቃ ቤት ውስጥ ያኑሩት፥ ሕዝቡንም በልብሳቸው እንዳይቀድሱ ሌላውን ልብስ ይልበሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ውጭው አደባባይ ወደ ሕዝቡ በሚወጡበት ጊዜ ያገለገሉበትን ልብሳቸውን ያውልቁ፥ በተቀደሰው ቤት ውስጥ ያኑሩት፥ ሕዝቡንም በልብሳቸው እንዳይቀድሱ ሌላ ልብስ ይልበሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ደእያ ካረ ዳባባ ኡንቱንቱ ከስያ ዎደ፥ ጌሻ ጎልያን ኦደ ማዬዳ ማዩዋ ቃሪደ፥ ጌሻ ክፍለቱዋን ዎኖ። ሄዌ ዮፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጌሻ ማዩዋን አሳ ጾሳዉ ጌሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay de'iyaa kare dabaabaa unttunttu kesiyaa wode, Geeshsha Golliyaan ootsiidde mayyeedda mayuwaa k'aariide, geeshsha kifiletuwaan wotsino. Hewe d'ayooppe, unttunttu barenttu geeshsha mayuwaan asaa S'oossaw geeshshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay diza kare dabaaba istti keziza wode, Xoossa Keeththan ooththishe may7ida may7o qaaridi geeshsha kifiletan woththetto. Histtontta aggiko istti bantta geeshsha may7on asaa GODAAS geeshshana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ዲዛ ካሬ ዳባባ ኢስቲ ኬዚዛ ዎዴ፥ ጾሳ ኬን ኦሼ ማይኢዳ ማይኦ ቃሪዲ ጌሻ ኪፊሌታን ዎቶ። ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስቲ ባንታ ጌሻ ማይኦን ኣሳ ጎዳስ ጌሻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ደእያ ካረ ዳባባ ኤንቲ ከያናፐ ስን ፆሳ ኬን ኦሸ ማእዳ ማኡዋ ቃርድ፥ ጌሻ ክፍለታን ዎ። ሄስካ፥ አሳይ ኤንታ ጌሻ ማኡዋ ቦችድ ቆሄቶና መላሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay de7iya kare dabaaba enti keyanaape sinthe Xoossa keethan oothishe ma7ida ma7uwa qaaridi, geeshsha kifiletan wotho. Hessika, asay enta geeshsha ma7uwa bochidi qohetonna melasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ ወዳለበት ወደ ውጩ አደባባይ ሲወጡ፣ ሲያገለግሉበት የነበረውን ልብስ አውልቀው በተቀደሱት ክፍሎች በመተው ሌሎች ልብሶችን ይልበሱ፤ ይኸውም ሕዝቡን በልብሳቸው እንዳይቀድሱ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ ወደሚገኙበት ወደ ውጪው አደባባይ ከመውጣታቸው በፊት በቤተ መቅደስ ለአገልግሎት የተጠቀሙባቸውን አልባሳት አውልቀው በተቀደሱት ዕቃ ቤቶች ማኖርና ለራሳቸውም ሌላ ልብስ መልበስ አለባቸው፤ ይህንንም የሚያደርጉት ሕዝቡ ያልተፈቀደለትን የእነርሱን የተቀደሰ ልብስ ነክቶ እንዳይጐዳ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ወፃኢ ዓፀድ፥ ናብቲ ኣብ ወፃኢ ዓፀድ ዘሎ ህዝቢ ኽወፁ እንተለዉ፥ ብኣልባሳቶም ነቲ ህዝቢ ኸይቕድስዎስ፥ እቲ ዘገልገሉሉ ኣልባሳት ከውፅእዎ፥ ኣብ ቅዱስ ክፍልታት ቤት ከዓ ኸንብርዎ፥ ካልእ ክዳውንቲ እውን ክኽደኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ወጻኢ ኣጸድ፡ ናብቲ ኣብ ወጻኢ ኣጸድ ዘሎ ህዝቢ ኺወጹ ኸለዉ፡ ብኣልባሳቶም ነቲ ህዝቢ ኸይቅድስዎስ፡ እቲ ዘገልገሉሉ ኣልባሳት ኬውጽእዎ፡ ኣብ ቅዱስ ክፍልታት ቤት ከኣ ኬንብርዎ፡ ካልእ ክዳውንቲውን ኪኽደኑ እዮም። |