Ezekiel 44:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ደጌታት እቲ ውሽጣዊ ኣጸድ ምስ ኣተዉ ድማ፡ በፍታ ይኽደኑ። ኣብ ደጌታት ውሽጣዊ ኣጸድን ውሽጥን ኬገልግሉ ኸለዉ ድማ ሱፍ ኣይወርዶምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ውስ​ጠ​ኛ​ውም አደ​ባ​ባይ በር በገቡ ጊዜ የተ​ልባ እግር ልብስ ይል​በሱ፤ በው​ስ​ጠ​ኛ​ውም አደ​ባ​ባይ በርና በቤቱ ውስጥ በአ​ገ​ለ​ገሉ ጊዜ ከበግ ጠጕር አን​ዳች ነገር በላ​ያ​ቸው አይ​ሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ውስጠኛውም አደባባይ በር በገቡ ጊዜ የተልባ እግር ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛውም አደባባይ በርና በቤቱ ውስጥ ባገለገሉ ጊዜ ከበግ ጠጕር አንዳች ነገር በላያቸው አይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ውስጠኛው አደባባይ በር በገቡ ጊዜ የተልባ እግር ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛው አደባባይ በርና በቤቱ ውስጥ ባገለገሉ ጊዜ አንዳች የበግ ጠጉር በላያቸው አይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጌሻ ጎልያዉ ግዶ ዳባባ ገልያ ዎደ፥ ሊኑዋፐ ዳደቴዳ ማዩዋ ማይኖ፤ ግዶ ዳባባ ፐንገን ዎይ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኦያ ዎደ፥ ሱፍያ ማዩዋ ማዮፕኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Geeshsha Golliyaw giddo dabaabaa geliyaa wode, liinuwaappe dadetteedda mayuwaa mayno; giddo dabaabaa penggen woy Geeshsha Golliyaa giddon ootsiyaa wode, suufiyaa mayuwaa mayyoppino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Xoossa Keeththas giddo dabaaba geliza wode, laynoppe dadettida may7o may7etto; giddo dabaaba pengen woykko Xoossa Keeththa giddon ooththiza wode, suufe may7o may7ofetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጾሳ ኬስ ጊዶ ዳባባ ጌሊዛ ዎዴ፥ ላይኖፔ ዳዴቲዳ ማይኦ ማይኤቶ፤ ጊዶ ዳባባ ፔንጌን ዎይኮ ጾሳ ኬ ጊዶን ኦዛ ዎዴ፥ ሱፌ ማይኦ ማይኦፌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ፆሳ ኬስ ግዶ ዳባባ ገልያ ዎደ፥ ሊኖፐ ዳደትዳ ማኦ ማኦ፤ ግዶ ዳባባ ፐንገን ዎይኮ ፆሳ ኬ ግዶን ኦያ ዎደ ሱፈ ማኦ ማኦፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Xoossa keethaas giddo dabaaba geliya wode, liinope dadetida ma7o ma7o; giddo dabaaba pengen woyko Xoossaa keetha giddon oothiya wode suufe ma7o ma77ofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ወደ ውስጠኛው አደባባይ በሮች ሲገቡ፣ የበፍታ ፈትል ይልበሱ፤ በውስጠኛው አደባባይ በሮችም ሆነ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ሲያገለግሉ፣ ከበግ ጠጕር የተሠራ ልብስ አይልበሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መቅደሱ ወደ ውስጠኛው አደባባይ የሚያደርሰውን ቅጽር በር በሚገቡበት ጊዜ ከበፍታ የተሠራ ልብስ መልበስ ይኖርባቸዋል፤ በውስጠኛው አደባባይም ሆነ በቤተ መቅደስ በሚያገለግሉበት ጊዜ ማናቸውንም ከበግ ጠጒር የተሠራ ነገር መልበስ የለባቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብደገታት እታ ውሽጣዊት ዓፀድ ክኣትዉ እንተለዉ፥ ካብ ልሕፂ እንጣጢዕ ዝተሰርሐ ኣልባሳት ክለብሱ እዮም፤ ኣብ ደገታት እታ ውሽጣዊት ዓፀድን፥ ኣብ ውሽጥን ከገልግሉ እንተለዉ ዝኾነ ናይ በጊዕ ጨጉሪ ኣይኽደኑን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ብደጌታት እታ ውሽጣዊት ኣጸድ ኪኣትዉ ኸለዉ፡ ካብ ልሕጺ እንጣጢዕ እተገብረ ኣልባሳት ኪለብሱ እዮም። ኣብ ደጌታት እታ ውሽጣዊት ኣጸድን ኣብ ውሽጥን ኬገልግሉ ኸለዉ ገለ ናይ ጸጒሪ ኣይኪኽደኑን እዮም።