Ezekiel 44:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ደጌታት እቲ ውሽጣዊ ኣጸድ ምስ ኣተዉ ድማ፡ በፍታ ይኽደኑ። ኣብ ደጌታት ውሽጣዊ ኣጸድን ውሽጥን ኬገልግሉ ኸለዉ ድማ ሱፍ ኣይወርዶምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ውስጠኛውም አደባባይ በር በገቡ ጊዜ የተልባ እግር ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛውም አደባባይ በርና በቤቱ ውስጥ በአገለገሉ ጊዜ ከበግ ጠጕር አንዳች ነገር በላያቸው አይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ውስጠኛውም አደባባይ በር በገቡ ጊዜ የተልባ እግር ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛውም አደባባይ በርና በቤቱ ውስጥ ባገለገሉ ጊዜ ከበግ ጠጕር አንዳች ነገር በላያቸው አይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ውስጠኛው አደባባይ በር በገቡ ጊዜ የተልባ እግር ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛው አደባባይ በርና በቤቱ ውስጥ ባገለገሉ ጊዜ አንዳች የበግ ጠጉር በላያቸው አይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጌሻ ጎልያዉ ግዶ ዳባባ ገልያ ዎደ፥ ሊኑዋፐ ዳደቴዳ ማዩዋ ማይኖ፤ ግዶ ዳባባ ፐንገን ዎይ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኦያ ዎደ፥ ሱፍያ ማዩዋ ማዮፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Geeshsha Golliyaw giddo dabaabaa geliyaa wode, liinuwaappe dadetteedda mayuwaa mayno; giddo dabaabaa penggen woy Geeshsha Golliyaa giddon ootsiyaa wode, suufiyaa mayuwaa mayyoppino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Xoossa Keeththas giddo dabaaba geliza wode, laynoppe dadettida may7o may7etto; giddo dabaaba pengen woykko Xoossa Keeththa giddon ooththiza wode, suufe may7o may7ofetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጾሳ ኬስ ጊዶ ዳባባ ጌሊዛ ዎዴ፥ ላይኖፔ ዳዴቲዳ ማይኦ ማይኤቶ፤ ጊዶ ዳባባ ፔንጌን ዎይኮ ጾሳ ኬ ጊዶን ኦዛ ዎዴ፥ ሱፌ ማይኦ ማይኦፌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፆሳ ኬስ ግዶ ዳባባ ገልያ ዎደ፥ ሊኖፐ ዳደትዳ ማኦ ማኦ፤ ግዶ ዳባባ ፐንገን ዎይኮ ፆሳ ኬ ግዶን ኦያ ዎደ ሱፈ ማኦ ማኦፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Xoossa keethaas giddo dabaaba geliya wode, liinope dadetida ma7o ma7o; giddo dabaaba pengen woyko Xoossaa keetha giddon oothiya wode suufe ma7o ma77ofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ወደ ውስጠኛው አደባባይ በሮች ሲገቡ፣ የበፍታ ፈትል ይልበሱ፤ በውስጠኛው አደባባይ በሮችም ሆነ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ሲያገለግሉ፣ ከበግ ጠጕር የተሠራ ልብስ አይልበሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቤተ መቅደሱ ወደ ውስጠኛው አደባባይ የሚያደርሰውን ቅጽር በር በሚገቡበት ጊዜ ከበፍታ የተሠራ ልብስ መልበስ ይኖርባቸዋል፤ በውስጠኛው አደባባይም ሆነ በቤተ መቅደስ በሚያገለግሉበት ጊዜ ማናቸውንም ከበግ ጠጒር የተሠራ ነገር መልበስ የለባቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብደገታት እታ ውሽጣዊት ዓፀድ ክኣትዉ እንተለዉ፥ ካብ ልሕፂ እንጣጢዕ ዝተሰርሐ ኣልባሳት ክለብሱ እዮም፤ ኣብ ደገታት እታ ውሽጣዊት ዓፀድን፥ ኣብ ውሽጥን ከገልግሉ እንተለዉ ዝኾነ ናይ በጊዕ ጨጉሪ ኣይኽደኑን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብደጌታት እታ ውሽጣዊት ኣጸድ ኪኣትዉ ኸለዉ፡ ካብ ልሕጺ እንጣጢዕ እተገብረ ኣልባሳት ኪለብሱ እዮም። ኣብ ደጌታት እታ ውሽጣዊት ኣጸድን ኣብ ውሽጥን ኬገልግሉ ኸለዉ ገለ ናይ ጸጒሪ ኣይኪኽደኑን እዮም። |