Ezekiel 44:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መቕደሰይ ኪኣትዉ፡ ንዓይ ንኼገልግሉኒ ድማ ናብ መኣደይ ኪቐርቡ፡ ንኣገልግሎተይ ከኣ ኪሕልዉ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ መቅደሴም ይገባሉ፤ ያገለግሉኝም ዘንድ ወደ ገበታዬ ይቀርባሉ፤ ሥርዐቴንም ይጠብቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ መቅደሴም ይገባሉ ያገለግሉኝም ዘንድ ወደ ገበታዬ ይቀርባሉ ሥርዓቴንም ይጠብቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ መቅደሴም ይገባሉ እኔን ለማገልገል ወደ ገበታዬ ይቀርባሉ ሥርዓቴን ይጠብቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ጌሻ ጎልያ ኡንቱንቱ ገልኖ፤ ታዉ ኦናዉ ታ ያርሽያ ሳ ኡንቱንቱ ሺቅኖ፤ አዎተካ ኡንቱንቱ ኦይቂኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta Geeshsha Golliyaa unttunttu gelino; taw ootsanaw ta yarshshiyaa sa'aa unttunttu shiik'ino; aawotetsaakka unttunttu oyk'k'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththa istti geletto; taas ooththanaas ta yarshizaso istti shiiqetto; aawateththaaka istti oykketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ኢስቲ ጌሌቶ፤ ታስ ኦናስ ታ ያርሺዛሶ ኢስቲ ሺቄቶ፤ ኣዋቴካ ኢስቲ ኦይኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ኤንቲ ገሎ፤ ታዉ ኦናዉ ታ ያርሾ በሳ ኤንቲ ሺቆ፤ አዋተ ኤንቲ ኦይኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethaa enti gelo; taw oothanaw ta yarsho bessa enti shiiqo; aawatetha enti oyko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ብቻ ወደ መቅደሴ ይገባሉ፤ እነርሱ ብቻ በፊቴ ሊያገለግሉ፣ ሥርዐቴንም ሊፈጽሙና ወደ ገበታዬ ሊቀርቡ ይችላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔን ለማገልገል ወደ ተቀደሰው ቦታዬ የሚገቡና ወደ ገበታዬ የሚቀርቡ እነርሱ ናቸው። እነርሱም ትእዛዜን ይጠብቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ናብ መቕደሰይ ክኣትዉ፥ ከገልግሉንስ ናብ ማእደይ ክቐርቡ፥ ንኣገልግሎተይውን ክመርፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ናብ መቕደሰይ ኪኣትዉ፡ ኬገልግሉንስ ናብ መኣደይ ኪቐርቡ፡ ንኣገልግሎተይውን ኪምዘዙ እዮም። |