Ezekiel 44:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ መቕደሰይ ኪኣትዉ፡ ንዓይ ንኼገልግሉኒ ድማ ናብ መኣደይ ኪቐርቡ፡ ንኣገልግሎተይ ከኣ ኪሕልዉ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ መቅ​ደ​ሴም ይገ​ባሉ፤ ያገ​ለ​ግ​ሉ​ኝም ዘንድ ወደ ገበ​ታዬ ይቀ​ር​ባሉ፤ ሥር​ዐ​ቴ​ንም ይጠ​ብ​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ መቅደሴም ይገባሉ ያገለግሉኝም ዘንድ ወደ ገበታዬ ይቀርባሉ ሥርዓቴንም ይጠብቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ መቅደሴም ይገባሉ እኔን ለማገልገል ወደ ገበታዬ ይቀርባሉ ሥርዓቴን ይጠብቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ጌሻ ጎልያ ኡንቱንቱ ገልኖ፤ ታዉ ኦናዉ ታ ያርሽያ ሳ ኡንቱንቱ ሺቅኖ፤ አዎተካ ኡንቱንቱ ኦይቂኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta Geeshsha Golliyaa unttunttu gelino; taw ootsanaw ta yarshshiyaa sa'aa unttunttu shiik'ino; aawotetsaakka unttunttu oyk'k'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththa istti geletto; taas ooththanaas ta yarshizaso istti shiiqetto; aawateththaaka istti oykketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬ ኢስቲ ጌሌቶ፤ ታስ ኦናስ ታ ያርሺዛሶ ኢስቲ ሺቄቶ፤ ኣዋቴካ ኢስቲ ኦይኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬ ኤንቲ ገሎ፤ ታዉ ኦናዉ ታ ያርሾ በሳ ኤንቲ ሺቆ፤ አዋተ ኤንቲ ኦይኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keethaa enti gelo; taw oothanaw ta yarsho bessa enti shiiqo; aawatetha enti oyko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱ ብቻ ወደ መቅደሴ ይገባሉ፤ እነርሱ ብቻ በፊቴ ሊያገለግሉ፣ ሥርዐቴንም ሊፈጽሙና ወደ ገበታዬ ሊቀርቡ ይችላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔን ለማገልገል ወደ ተቀደሰው ቦታዬ የሚገቡና ወደ ገበታዬ የሚቀርቡ እነርሱ ናቸው። እነርሱም ትእዛዜን ይጠብቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ናብ መቕደሰይ ክኣትዉ፥ ከገልግሉንስ ናብ ማእደይ ክቐርቡ፥ ንኣገልግሎተይውን ክመርፁ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ናብ መቕደሰይ ኪኣትዉ፡ ኬገልግሉንስ ናብ መኣደይ ኪቐርቡ፡ ንኣገልግሎተይውን ኪምዘዙ እዮም።