Ezekiel 44:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ደቂ እስራኤል ካባይ ኰለል ምስ በሉ ኣገልግሎት መቕደሰይ ዝሕልዉ ዝነበሩ ሌዋውያን ካህናት ደቂ ጻዶቅ ግና፡ ንኸገልግሉኒ ይቐርቡኒ፡ ስብሕን ኪህቡኒ ድማ ኣብ ቅድመይ ደው ክብሉ ይግባእ… ደም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ነገር ግን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከእኔ ዘንድ በሳቱ ጊዜ የመ​ቅ​ደ​ሴን ሥር​ዐት የጠ​በቁ የሳ​ዶቅ ልጆች ሌዋ​ው​ያን ካህ​ናት ያገ​ለ​ግ​ሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ይቀ​ር​ባሉ፤ ስቡ​ንና ደሙ​ንም ወደ እኔ ያቀ​ርቡ ዘንድ በፊቴ ይቆ​ማሉ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የእስራኤል ልጆች ከእኔ ዘንድ በሳቱ ጊዜ የመቅደሴን ሥርዓት የጠበቁ የሳዶቅ ልጆች ሌዋውያን ካህናት ያገለግሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ይቀርባሉ፤ ስቡንና ደሙንም ወደ እኔ ያቀርቡ ዘንድ በፊቴ ይቆማሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ልጆች ከእኔ በራቁ ጊዜ የመቅደሴን ሥርዓት የጠበቁ የሳዶቅ ልጆች ሌዋውያን ካህናት ሊያገለግሉኝ ወደ እኔ ይቀርባሉ፤ ስቡንና ደሙን ወደ እኔ ሊያቀርቡ በፊቴ ይቆማሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ሽን እስራኤልያ አሳይ ታና አጊደ፥ ዎራ ስሜዳ ዎደ፥ ታ ጌሻ ጎልያ ዎጋ አማነቲደ ፖሌዳ፥ ሌዊያ ዛረ ቄሳቱ፥ ጻዶቃ ያራቱ፥ ኡንቱንቱ ታዉ ኦናዉ ታኮ ሺቅኖ። ሞዋነ ሱ ሺሺደ፥ ኡንቱንቱ ታ ስንን ኦኖ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Shin Israa'eeliyaa Asay taana aggiide, wora simmeedda wode, ta Geeshsha Golliyaa wogaa ammanettiide poleedda, Leewiyaa zare k'eesatuu, S'aadook'a yaratuu, unttunttu taw ootsanaw taakko shiik'ino. Mod'd'uwaanne suutsaa shiishshiidde, unttunttu ta sintsan ootsino. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Gido attiin Isra7eele asay tana aggidi, wora simmida wode, Xoossa Keeththa woga ammanettidi polida, Lewe zare qeeseti Saadooqe zareti taas ooththanaas taakko shiiqetto. Modhdhonne suuththa shiishshishe, istti ta sinththan ooththetto. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ታና ኣጊዲ፥ ዎራ ሲሚዳ ዎዴ፥ ጾሳ ኬ ዎጋ ኣማኔቲዲ ፖሊዳ፥ ሌዌ ዛሬ ቄሴቲ ሳዶቄ ዛሬቲ ታስ ኦናስ ታኮ ሺቄቶ። ሞኔ ሱ ሺሺሼ፥ ኢስቲ ታ ሲንን ኦቶ። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን እስራኤለ አሳይ ታና አግድ፥ ታ ስንፈ ሃክዳ ዎደ ፆሳ ኬ ዎጋ አማነትድ ፖልዳ፥ ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነት፥ ሳዶቃ ያራት፥ ታዉ ኦናዉ ታኮ ሺቆ። ሞዋነ ሱ ሺሽድ ኤንቲ ታ ስንን ኦ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Isra7eele asay tana aggidi, ta sinthafe haakida wode Xoossa keethaa wogaa ammanetidi polida, Leewe koche gidida kahineti, Saadoqa yarati, taw oothanaw taako shiiqo. Modhdhuwanne suuthaa shiishidi enti ta sinthan ootho” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ነገር ግን እስራኤላውያን ከመንገዴ ስተው በወጡ ጊዜ፣ የመቅደሴን ሥራ በታማኝነት ያከናወኑት የሳዶቅ ዘርና ሌዋውያን የሆኑት፣ በፊቴ ቀርበው ያገለግሉኛል፤ በፊቴ ቆመው የሥብና የደም መሥዋዕት ያቀርቡልኛል፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “ሌሎቹ የእስራኤል ሕዝብ እኔን ከድተው ከፊቴ ሲርቁ፥ በቤተ መቅደስ በታማኝነት ጸንተው እኔን ሲያገለግሉ የኖሩና ነገዳቸው ከሌዊ ወገን ሆኖ ከሳዶቅ የተወለዱ ካህናት አሉ፤ ስለዚህም ስብና የመሥዋዕት ደም በማቅረብ በፊቴ ቆመው ሊያገለግሉኝ የሚገባቸው እነርሱ ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቶም ደቂ እስራኤል ካባይ ክርሕቑ እንተለዉ፥ ንምሕላው መቕደሰይ እተፀምዱ፥ ካብ ወገን ሌዋውያን ዝኾኑ ኻህናት ደቂ ሳዶቅ ከገልግሉኒ ኢሎም ክቐርቡኒ፥ ስብሕን ደምን ክስውኡለይ፥ ኣብ ቅድመይ ዝቖሙ እዚኣቶም እዮም” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም፡ ደቂ እስራኤል ካባይ ኪርሕቁ ኸለዉ፡ ንምሕላው መቕደሰይ እተጸምዱ ኻብ ወገን ሌዋውያን ዝዀኑ ኻህናት ደቂ ጻዶቅ፡ ኬገልግሉኒ ኢሎም ኪቐርቡኒ፡ ስብሕን ደምን ኪስውኡለይ ኣብ ቅድመይ ዚቘሙ እዚኣቶም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።