Ezekiel 44:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ንዅሉ ዕዮ ኣገልግሎትን ኣብኣ ኺግበር ዘለዎ ዅሉን፡ ተዓዘብቲ ኣገልግሎት እታ ቤት ኰይነ ክሸሞም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዐት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዓት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሆኖም ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዓት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ኡንቱንቱ ጌሻ ጎልያን አዎታናዳንነ አ ግዶን ኦናዉ ደእያ ኦሱዋ ኡባካ ኦናዳን፥ ታን ኡንቱንታ ሱንና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, unttunttu Geeshsha Golliyaan aawotanaadaaninne Aa giddon ootsanaw de'iyaa oosuwaa ubbaakka ootsanaadan, taani unttuntta suntsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka istti Xoossa Keeththan aawatana malanne iza giddon ooththanaas diza ooso ubbaaka ooththana mala, tani istta sunththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢስቲ ጾሳ ኬን ኣዋታና ማላኔ ኢዛ ጊዶን ኦናስ ዲዛ ኦሶ ኡባካ ኦና ማላ፥ ታኒ ኢስታ ሱንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ ኤንቲ ፆሳ ኬን አዋታናዳነ እያ ግዶን ኦናዉ ደእያ ኦሶ ኡባ ኦና መላ ታ ኤንታ ሹማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho enti Xoossa keethan aawatanadanne iya giddon oothanaw de7iya ooso ubbaa oothana mela ta enta shuumana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያም ሆኖ የቤተ መቅደሱን ሥራ በኀላፊነት እንዲሠሩ፣ በውስጡ የሚከናወኑትንም ሥራዎች ሁሉ እንዲቈጣጠሩ አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በክህነት ሳይሆን በቤተ መቅደሱ ውስጥ ያለውን ሌላውን ተግባር ሁሉ እንዲያከናውኑ እመድባቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሉ ስራሓን፥ ነቲ ኣብኣ ዝግበር ኵሉን፥ ሓለውቲ እታ ቤት ክኾኑ ኽሓርዮም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዂሉ ዕዮኣን ነቲ ኣብኣ ዚግበር ዘበለ ዂሉን ሓለውቲ እታ ቤት ኪዀኑ ኽምዝዞም እየ። |